መነሻ ገጽ ዜናዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ደደቢት ላይ የብርና የሁለት ጨዋታ በዝግ ስታድየም መጫወት ቅጣት አስተላለፈ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደደቢት

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ደደቢት ላይ የብርና የሁለት ጨዋታ በዝግ ስታድየም መጫወት ቅጣት አስተላለፈ

አጋራ
አጋራ

በ23ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በትግራይ ስታድየም ፋሲል ከተማን ያስተናገደው ደደቢት በ64ኛው ደቂቃ ላይ ደጋፊዎች በፋሲል እግር ኳስ ቡድን ስብስብ ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተከትሎ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፒሊን ኮሚቴ ከዕለቱ ኮሚሽነር የቀረበለትን ሪፖርት ከተመለከተ በኃላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች እስተላልፏል።

1. የደደቢት እግር ኳስ ስፖርት ክለብ ብር 150,000.00 /አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ ብር/ እንዲቀጣ

2. የደደቢት ስፖርት ክለብ በራሱ ሜዳ ላይ የሚያደርገውን ሁለት ጨዋታ በዝግ ስታዲየም ያለተመልካች እንዲጫወት ተወስኗል፡፡ ውድድሩ የሚካሄድበት ሁኔታና የውድድሩ ቀናት የሊግ ኮሚቴ እንዲወስን ተመርቶለታል፡፡

3. የደደቢት ስፖርት ክለብ ደጋፊዎቹን የስፖርታዊ ጨዋነት በ30 ቀናት ውስጥ አስተምሮ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጽ/ቤት ሪፖርት እንዲያደርግ ተወስኗል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...