መነሻ ገጽ መቐለ ከተማ የትግራይ ዋንጫ የምድብ ድልድል ተፋላሚዎች በዛሬው እለት ታውቀዋል
መቐለ ከተማትግራይ ዋንጫወልዋሎዜናዎችደደቢትድሬዳዋ ከተማ

የትግራይ ዋንጫ የምድብ ድልድል ተፋላሚዎች በዛሬው እለት ታውቀዋል

አጋራ
አጋራ

ትግራይ ዋንጫ የምድብ ድልድል በዛሬው እለት ታውቋል ከመስከረም 26-ጥቅምት4

ምድብ ሀ
ወልዋሎ ዓ.ዩኒቨርሲቲ
ደደቢት
ሽረ እንዳስላሴ

ምድብ ለ
መቐለ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ
ኣክሱም ከተማ

የመክፈቻ ጨዋታዎች

ቅዳሜ መስከረም 26 8፡00

ወልዋሎ ከ ደደቢት

ቅዳሜ መስከረም 26 10፡00

መቐለ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ

ሰኞ መስከረም 28 8፡00

ሽረ እንዳስላሴ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩኒቨርሲቲ

ሰኞ መስከረም 28 10፡00

ኣክሱም ከተማ ከ መቐለ ከተማ

* በዛሬው እለት በነበረው የምድብ ድልድል እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን አስመልክቶ የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ከጥቂት ሰዓታት በኃላ በድህረገፃችን እምናስነብባችሁ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...