መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ ኒጀር በሰላም ገብተዋል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ ኒጀር በሰላም ገብተዋል !

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ 5:00 ሰዓት በረራ በኋላ በኒጀር ኒያሚ አውሮፕላን ማረፊያ በሰላም ደርሷል።

ዛሬ ረፋድ አምስት ሰዓት ላይ ከአዲስ አበባ ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የተነሳው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 10:15 ሰዓት ላይ በሰላም ኒያሚ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሷል ።

በአሁኑ ሰዓት በተዘጋጀላቸው ሆቴል NOOM HOTEL NIAMEY ማረፊያችውን ማድረገቻውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...