መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ዋልያዎቹ ሁለተኛ ልምምዳቸውን አካሂደዋል !
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ ሁለተኛ ልምምዳቸውን አካሂደዋል !

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ከኒጀር ብሔራዊ ቡድን ጋር ላለባቸው ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ የደርሶ መልስ መርሐ ግብር ልምምዳቸውን ከትላንት አንስተው ማካሄድ ጀምረዋል ፡፡

በዛሬው ዕለትም ከጥቂት ሰዓታት በፊት ልምምዳቸውን ሲያጠናቅቁ በዛሬው ልምምድ አንድ ሰዓት ከ አስር ደቂቃዎችን የፈጀ ልምምድ ማድረጋቸውን ለማወቅ ተችሏል ፡፡

በዛሬው ልምምድ የማሟሟቂያ ልምምዶችን ማድረጋቸው ሲታወቅ በተለይም መሀል ገብ የሚባለውን በትንሽ ቡደን ተከፋፍለው የሚሰራውን የልምምድ አይነት መስራታቸው ታውቋል ፡፡

ዋልያዎቹ በዛሬው እለት ከሰዓት ካልሆነም በነገው ዕለት ሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...