መነሻ ገጽ ዜናዎች የ2013 የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታወቀ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የ2013 የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታወቀ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሚጀምርበት ቀን ታወቀ !

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከ መጋቢት ሰባት 2011 ዓ.ም ጀምሮ ምንም አይነት ውድድሮች ሳይካሄዱ ሲቆዩ የዘንድሮው የውድድር ዓመት የ2013 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ የሚጀምርበት ቀን ከታማኝ ምንጮች ለማግኘት ተችሏል ፡፡

በዚህም መሰረት የ2013 የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ታህሳስ3/2013 በ6 ስታዲየሞች እንዲጀመር መወሰኑ ሲሰማ አንድ ውድድር የማይካሄድበት ስታዲየም በቀናት ውስጥ እንደሚታወቅ ለማወቅ ተችሏል ፡፡

ዝርዝር ማብራሪያውን ይዘን እምንመለስ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...