መነሻ ገጽ አትዮጵያውያን በውጪ ​ኡመድ ኡኩሪ በሶስት አመት ውል ወደ ሌላኛው የግብፅ ክለብ ስሞሃ ተዘዋወረ
አትዮጵያውያን በውጪአፍሪካ

​ኡመድ ኡኩሪ በሶስት አመት ውል ወደ ሌላኛው የግብፅ ክለብ ስሞሃ ተዘዋወረ

አጋራ
አጋራ

ኡመድ ኡኩሪ በትናንትናው እለት ለግብፁ ክለብ ስሞሃ ለሶስት አመት ለመጫወት ፈርሟል፡፡ኡመድ ኡኩሪ  በ2016/17 የግብፅ ፕሪምየር ሊግ ካሳየው ጥሩ ብቃት በተጨማሪ ከኮከብ ጎሎ አስቆጣሪዎች ተርታ መሆን ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል በግብፅ ሊጎች ተፈላጊነቱ እንዲጨምር አድርጎት ነበር ።
የግብፁ ክለብ ስሞሃ በድህረገፁ የኡመድ ኡኩሪን ዝውውር ይፋ አድርጎ ኡመድ እንኳን ደህና መጣህ በማለት ለደጋፊዎቹ የተጨዋቹን ዝውውር አብስሯል።
ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ወደ ግብጽ አምርቶ በግብፅ ክለቦች ለኢትሃድ አልክሳንደሪያ፣ ኢ ኤን ፒ ፒአይ እና ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ ክለብ መጫወት ችሏል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
አትዮጵያውያን በውጪዜናዎች

ሱራፌል ዳኛቸው ከአሜሪካው ክለብ ጋር ተለያይቷል

በቂ የመጫወት ዕድሎችን በተለያዩ ምክንያቶች ማግኘት ያልቻለው ሱራፌል ዳኛቸው ከአሜሪካው ክለብ ጋር...

ሴካፋአትዮጵያውያን በውጪዜናዎች

በአሰልጣኝ ፍሬ የሚመሩት ካምፓላ ኩዊንስዎች በትላንትናው እለት ሰባት ለባዶ ማሸነፍ ችለዋል!!

በምስራቅ አፍሪካ ዞን የ ካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታ በአሰልጣኝ ፍሬ የሚመሩት...

አትዮጵያውያን በውጪዜናዎች

ፍሬው ኃይለገብርኤል የኡጋንዳ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

የቀድሞው የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል በኡጋንዳ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን...

አትዮጵያውያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ሎዛ አበራ የአሜሪካውን ክለብ ቨርጂንያ ማራውደርስን ተቀላቅላለች

ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደመቀችው የአጥቂ መስመር ተጫዋቿ...