አሁንም እንደ በፊቱ ቀጠሮ ላይ ቀልድ አናውቅም ከተባሉ ያለጥርጥር አባባሉ የሃትሪክ ነው….
እንዳልነው ነገ ጠዋት በቀጠሮው ሰአት እንገኛለን
*… ሀትሪክ ሰሪው የፈረሰኞቹ ማስፈራሪያ ጌታነህ ከበደ በሃትሪኩ የተሰማውን ደስታውን ገልጿል… የመጀመሪያው ሃትሪክ የሰራበትን ኳስ ወሳጅ ሆኗል….
*… የሰበታ ከተማው ፍጹም ገ/ማርያም በምወደው እግርኳስ ላይ መሀል ሰፋሪ አይደለሁም ለገንዘብ ብሎ ከአቅም በታች የሚጫወት ቡድንም የለንም ብሏል ከሀትሪክ ጋር በነበረው ቆይታ ….
*… ማራኪ ሱፍ በመልበሱ የሚታወቀው አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ስለ ክለቡ ባህርዳር ከተማና ሌሎች ጉዳዮች በተለይ ለሀትሪክ የሚሰማውን ተንፍሷል…
ከውጪ ደግሞ፦
*….በመላው አለም የሚጠበቀው የሊቨርፑልና የማን.ዩናይትድ ጨዋታ እሁድ ምሽት አንፊልድ ላይ ይካሄዳል…በዚህ ጨዋታ ዙሪያ ልዩ ዘገባም ተካቶበታል
*… ወጣቱ ፈረንሳዊ ኮከብ ኬሊያን ምባፔ ወድ ሪያል ማድሪድ ያቀና ይሆን? ዘገባ ይዘናል…
*…ፒየር ኤምሬክ ኦባሜያንግ ቡድኔ ውጤታማ ይሁን እንጂ ግል አለማስቆጠሬ ብዙም አያስጨንቀኝም እያለ ነው…
ነገ ጠዋት ሀትሪክ እጅዎ ስትገባ ከላይ የተጠቀሱትንና ሌሎች አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን ያገኛሉ …..
ነገ ጠዋት ሀትሪክን በእጅዎ ቢያስገቡ
ይጠቀማሉ ይዝናናሉ……
……ቅዳሜና እሁድዎ የተባረክ ይሁን…….
HatricSport
አስተያየት ይስጡ