መነሻ ገጽ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በኢትየጵያ ከፍተኛ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ እና ነገ ይደረጋሉ።
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

በኢትየጵያ ከፍተኛ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ እና ነገ ይደረጋሉ።

አጋራ
አጋራ

በኢትየጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ እና ነገ ሲቀጥሉ በተመሳሳይ ሁለት ሁለት ጨዋታዎች የሚደረጉ ይሆናል።
የመወዳደሪያ ክፍያን በተመለከተ ብዙ ውዝግብ ውስጥ ገብቶ የነበረው ከፍተኛ ሊጉ አሁንም ክፍያውን አጠናቀው ያልከፈሉ ቡድኖች ስለሚገኙ የምድብ ሀ 4 ጨዋታዎች ብቻ እንደሚደረጉ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ዛሬ በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ባህርዳር ላይ ባህርዳር ከተማ አክሱም ከተማን ሲያስተናግድ ሽሬ ላይ ሽሬ እንደስላሴ ከኢትዮጵያ መድን የሚጫወቱ ይሆናል። ውድድሩ እሁድ ሲቀጥል 9፡00 ላይ የካ ክፍለ ከተማ ከሰበታ ከተማ አ/አ ላይ ሲገናኙ አማራ ውሃ ስራ ከ የኢትዮጵያ ኮ/ሥ/ኮ 10:00 ሲል ባህርዳር ላይ የሚጫወቱ ይሆናል። 
ቀሪ የምድብ ሀ እና የምድብ ለ ጨዋታዎች መቼ እንደሚደረጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ወደፊት እንደሚገልፅ አክሎ አሳውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

አሰልጣኝ ጳውሎስ (ማንጎ) ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ተሰናበቱ

አዲስ የተቀጠሩት እና ዛሬ ቡድኑን የመሩት አሰልጣኝ መሳይ በየነ ቡድኑን በአንድ ጨዋታ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ለሌብነት ምቹ ወደ መሆን የቀረበው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ?

ለወትሮ ሀሜት የማያጣው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ትኩረት ሊሰጠው ወደ ሚገባው ምዕራፍ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ

ሦስት ስመ ጥር አሰልጣኞች ሦስት ክለቦች ለማትረፍ በሀላፊነት ተረክበዋል

ላለመውረድ እየተጫወቱ የሚገኙ ሦስት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች በሦስት የሚታወቁ አሰልጣኞች ይመራሉ። በኢትዮጵያ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግጋሞ ጨንቻ

የጋሞ ጨንቻው ወጣቱ አሰልጣኝ ማነው ?

ራሱ የመሠረተውን ክለብ ወደ ፕሪምየር ሊጉ እያንደረደው የሚገኘው አሰልጣኝ። ከአመት አመት አዳዲስ...