መነሻ ገጽ ሽረ እንዳስላሴ ሽረ እንዳስላሰ ዓብዱሰላም ኣማንን ኣስፈረመ
ሽረ እንዳስላሴዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሽረ እንዳስላሰ ዓብዱሰላም ኣማንን ኣስፈረመ

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ ዝውውር መስኮት ስድስት ተጨዋቾችን ማስፈረም የቻለው በዳንኤል ጸሃየ ሚመራው ሽረ እንዳስላሰ የመስመር ተከላካዩን ዓብዱሰላም ኣማንን ኣስፈርሟል።ተፈጥሮኣዊ የመስመር ተከላካይ እጥረት የነበራቸው ሽሬዎች የቀድሞው የወልዋሎ ዓድግራት ዩኒቨርሲቲ፣ኢትዮጵያ ቡና፣ደደቢት ና ወሎ ኮምቦልቻ ተጨዋች የሆነው ዓብዱሰላም ኣማንን ማስፈረማቸው ችግሩን ሊቀርፍላቸው እንደሚችል ይገመታል።

ለአንድ ወር ያክል በመቐለ ከተማ ቅድመ ዝግጅታቸውን በማድረግ በትግራይ ዋንጫ የተሳተፋት ሽሬዎች ከሰኞ ጥቅምት 12 ወደ ሽረ እንዳስላሰ በማቅናት ዝግጅታቸውን በማድረግ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...