መነሻ ገጽ Covid-19 ሶስተኛው አፍሪካዊ ተጫዋች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል !
Covid-19አፍሪካዜናዎች

ሶስተኛው አፍሪካዊ ተጫዋች በኮሮና ቫይረስ ተይዟል !

አጋራ
አጋራ

 

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከአውሮፓውያን ተጫዋቾች አልፎ የአፍሪካውያን ተጫዋቾችን በማጥቃት ላይ ይገኛል ::

ከዚህ ቀደም ሁለት ተጫዋቾች በቫይረሱ ሲያዙ ሶስተኛ ተጫዋች መያዙን መረጃዎች ያሳያሉ ::

በቫይረሱ በቀዳሚነት ከአፍሪካውያን ተጫዋቾች የተያዘው በቱኒዚያው ሊግ ለቤን ጉርዴን ክለብ በፊት መስመር አጥቂነት የሚጫወተው ኦማር ዘክሪ ነው ::

በጉዙፉ እና ከባዱ የአፍሪካ ሊግ ኦርላንዶ ፓይሬትስ የሚጫወተው የመሀል ሜዳ ተጫዋች ቤን ሞትሽዋሪ በቫይረሱ የተያዘ ሁለተኛው ተጨዋች መሆኑ ይታወሳል ::

ዛሬ በወጣ መረጃ መሰረት ለሊቢያው ሊግ አል ኩምስ ክለብ በግብ ጠባቂነት የሚጫወተው አህመድ ቤሪሽ ሶስተኛው በቫይረሱ የተያዘ ተጫዋች መሆኑ ተገልጿል ::

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...