By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ከአመት አመት ስህተቱ የማይማረው ወልዋሎ አደጋ ውስጥ ነው
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግወልዋሎዜናዎች

ከአመት አመት ስህተቱ የማይማረው ወልዋሎ አደጋ ውስጥ ነው

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 weeks ago
Share
SHARE

የአራት ወራት ደመወዝን ያልከፈለው ወልዋሎ ከባድ ችግር ውስጥ ይገኛል።

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ መወዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በየአመቱ በደመወዝ እና መሰል ጉዳዮች በተጫዋቾች በመከሰስ ስመ ጥር መሆን የቻለው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ ባለፈው የ2017 የውድድር ዘመን ወደ ሊጉ በድጋሚ መመለስ የቻለ ሲሆን ሲመለስ ግን ከነ ችግሩ ነበር። በያዝነው የ2018 የውድድር ዘመን ከፍተኛ የዝውውር ገንዘብን ካወጡ ክለቦች መካከል አንዱ እንደሆነ ቁጥሮች የሚያመላክተው እና በአሁኑ ሰዓት በወራጅ ቦታ ላይ የሚገኘው ክለቡ ከባድ አደጋ ውስጥ መሆኑን ባደረኩት መረጃ መሰብሰቦች ያገኘውት መረጃ አመላክቷል።

በግለሰቦች የተዝረከረከ ውሳኔ ሰጪነት እስከ አሁን የአራት ወራት ደመወዝን ያልከፈለው ክለቡ የፊታችን የካቲት 14 በሚጀምረው የሁለተኛው ዙር የሊግ ውድድር ከሲዳማ ቡና ጋር መርሀግብር ያለበት ሲሆን አሰልጣኝ ግርማ ታደሠ ከአስራ አምስት ያነሰ ቁጥር ያላቸውን ብቻ ይዘው ልምምድ በማሰራት ላይ የሚገኙ ሲሆን በዚህም የተነሳ አሰልጣኙ ብስጭት ውስጥ መግባቸው ታውቋል። ደመወዝ አልተከፈለንም ብለው ለፌድሬሽኑ ያመለከቱት ተጫዋቾች ቁጥር ወደ አምስት ሲሆኑ በቅርቡ ደግሞ ሦስት ተጫዋቾች መልቀቃቸው ይታወሳል።

ባለፈውም አመት ተደጋጋሚ ጉዳዮች እየተነሱበት የነበረው እና የክለቡን ባስ ጭሞር በማስያዣነት አሲዞ የነበረው ክለቡ በሊጉ ከባድ ጊዜን በቀጣይ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።

- ማሰታውቂያ -

በዚህ ዙሪያ ስለሚለቁ ተጫዋቾች ጉዳይ በቀጣይ ይዤ እመለሳለሁ።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ለሸገር ከተማ መልቀቂያ ያስገባው አጥቂ ማረፊያው ባህርዳር ሆኗል
Next Article ፈጣኑ የመስመር አጥቂ በይፋ ወደ ቀደመ ክለቡ ተመልሷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቁጥሮችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የኘሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያው ዙር ቁጥራዊ መረጃዎች ካለፉት ሶስት ዓመታት ጋር ሲነፃፀር (ክፍል-1)

kidus Yoftahe By kidus Yoftahe 6 years ago
ሱራፌል ዳኛቸው በክለቡ የሚለበሰው የማልያ ቁጥር ታውቋል
አፍወርቅ ኃይሉ ባህርዳር ከተማን ተቀላቅሏል
“ያለ ኢት.ቡና ደጋፊ ጨዋታን ማድረግ ለእኔ ከወዲሁ ከባድ ሆኖብኛል” አቡበከር ናስር
የጨዋታ ቅድመ-ዕይታ| ስሑል ሽረ ከ ሀድያ ሆሳዕና
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?