መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አንጋፋው ተከላካይ ወልቂጤ ከተማን ተቀላቅሏል !!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወልቂጤ ከተማየዝውውር ዜናዎች

አንጋፋው ተከላካይ ወልቂጤ ከተማን ተቀላቅሏል !!

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ጳዉሎስ ጌታቸዉ(ማንጎ) እየተመሩ የቅድመ ዉድድር ዝግጅታቸውን በሀዋሳ ከተማ እያደረጉ የሚገኙት
ክትፎቹ የቀድሞዉን የኢትዮጵያ ብሐራዊ ቡድን እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች የነበረዉን አንጋፋውን የመስመር ተከላካይ አበባዉ ቡጣቆ ወደ ስብስባቸዉ ተቀላቅለዋል።

ረዘም ያሉ አመታትን በፈረሰኞቹ መለያ ተጫዉቶ ማሳለፍ የቻለዉ ተከላካዩ ክለቡን ከለቀቀ በኋላ ወደ ቀድሞ ክለቡ ደቡብ ፖሊስ ማምራቱ የሚታወስ ሲሆን ያለፈዉን የ2013 የዉድድር አመት ያለክለብ ካሳለፈ በኋላ አሁን ደግሞ የ2014 የዉድድር አመትን በወልቂጤ መለያ የምንመለከተው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...

ወልዋሎዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ወልዋሎ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ አራተኛውን የአጋማሹን አዲስ ፈራሚ በእጃቸው አስገብተዋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ...