መነሻ ገጽ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወጣቱ የግብ ዘብ ወደ ወላይታ ድቻ አምርቷል!!
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግወላይታ ድቻዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ወጣቱ የግብ ዘብ ወደ ወላይታ ድቻ አምርቷል!!

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ቡድን አባል የነበረዉ የባህርዳር ከተማዉ ግብ ጠባቂ ፅዮን መርዕድ ወደ ወላይታ ድቻ ማምራቱ ተረጋግጧል።

በዝዉዉር መስኮቱ ባህር ዳር ከተማ ሁለቱን ግብ ጠባቂዎች ማለትም አቡበከር ኑሪን ከጅማ አባጅፋር እንዲሁም ፋሲል ገ/ሚካኤልን ከሰበታ ከተማ ማስፈረማቸዉ ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ ያለፉትን ሁለት የዉድድር አመታት በጣና ሞገዶቹ ቤት ማሳለፍ የቻለዉ ግብ ጠባቂዉ ፅዮን መርዕድ ቀሪ የአንድ አመት ኮንትራት እያለዉ ከክለቡ ጋር በስምምነት ከተለያየ በኋላ በዛሬው ዕለት ለወላይታ ድቻ ለሁለት ዓመታት የሚያቆየውን ፊርማ ማኖሩ ታዉቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...