By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ሽልማት ተከናውኗል !
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ዜናዎች የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ሽልማት ተከናውኗል !

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ሲሳይ ገ/ዋህድ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች !

የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ሽልማት በዛሬዉ ዕለት ካሳንችስ አካባቢ በሚገኘዉ በጁፒተር ሆቴል በርካታ የኢትዮጵያ እግእኳስ ፌደሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እና የክብር እንግዶች በተገኙበት ከናውኗል ፤

 

- ማሰታውቂያ -

በዚህም መሰረት :-

#በኢትዮጵያ_ፕሪምየር_ሊግ

– የአመቱ ኮከብ አሰልጣኝ :- ብርሀኑ ግዛዉ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

– የአመቱ ምርጥ ተጫዋች :- ሲሳይ ገ/ዋህድ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ

– የአመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ :- አበባ አጄቦ ከአዲስአበባ ከተማ

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆንም ሴናፍ ዋቁማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተሸላሚ መሆን ችላለች።

#በከፍተኛ_ሊግ

– የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ :- እንዳልካቸዉ ጫካ ከቂርቆስ ክ/ከተማ

– የአመቱ ምርጥ ተጫዋች :- ድርሻየ መሐመድ ከቂርቅስ ክ/ከተማ

– የአመቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ :- ልዩወርቅ መንበረ ከባህርዳር ከተማ

በከፍተኛ ሊጉ ውድድርም አመቱን በከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ማጠናቀቅ ለቻሉት የፋሲል ከነማዋ ቤተልሄም እና ለሞጆ ከተማዋ ምህረት ታፈሰ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

በተጨማሪም በዕለቱ ኮከብ ተብለዉ ለተሸለሙት ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች እንዲሁም ምስጉን ዳኞች እንደየደረጃቸዉ ከ40,000 ብር ጀምሮ እስከ 75,000 ብር ድረስ የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article የተጫዋቾች ዝውውርን በተመለከተ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ወሳኔ አሳልፏል !
Next Article 70 እንደርታ ሶስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ፋሲል ከነማዜናዎችባህርዳር ከተማየጨዋታ ዘገባቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

የጨዋታ ዘገባ | ተጠባቂዉ የደርቢ ጨዋታ በአቻ ዉጤት ተጠናቋል !

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 3 years ago
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-1 ወልቂጤ ከተማ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 19ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
ጀማል ጣሰው ለዋሊያዎቹ ተጠርቷል
ድሬ ከተማ ከተከታታዬ ሽንፈት በኃላ ወደ ድል ሲመለስ አዳማ ከተማ ከጅማ አባጅፋር ነጥብ ተጋርተዋል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?