የአፍሪካ ዋንጫ ለኢትዮጵያ ብሒራዊ ቡድን የተመረጡ ተጫዋቾች ዝርዝር ይፋ ሆኗል
ግብ ጠባቂዎች
ፋሲል ገ/ሚካኤል (ባህርዳር ከነማ)
ተ/ማሪያም ሻንቆ (ሲዳማ ቡና)
ጀማል ጣሰው (አዳማ ከነማ)
ተከላካዮች
ደስታ ዮሃንስ (አዳማ ከነማ)
አስቻለው ታመነ (ፋሲል ከነማ)
ምኞት ደበበ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
አሥራት ቱንጆ (ኢትዮጵያ ቡና)
መናፍ ሐወል (ባህር ዳር ከነማ)
ሱሌይማን ሀሚድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ያሬድ ባየህ (ፋሲል ከነማ)
ረመዳን የሱፍ (ወልቂጤ ከነማ)
አማካዮች
በዛብህ መለዮ (ፋሲል ከነማ)
መስዑድ መሀመድ (ጅማ አባጅፋር)
አማኑኤል ዮሐንስ (ኢትዮጵያ ቡና)
ጋቶች ፓኖም (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
ሽመልስ በቀለ (ኣል ጉና)
ፍሬው ሰለሞን (ሲዳማ ቡና)
ፍፁም ዓለሙ (ባህር ዳር ከነማ)
አጥቂዎች
ሽመክት ጉግሳ (ፋሲል ከነማ)
አቡበከር ናስር (ኢትዮጵያ ቡና)
ሙጂብ ቃሲም (ኣል ሞካስ)
ዳዋ ሁቴሳ (አዳማ ከነማ)
ጌታነህ ከበደ (ወልቂጤ ከነማ)
መስፍን ታፈሰ (ሀዋሳ ከነማ)
አማኑኤል ገ/ሚካኤል (ቅዱስ ጊዮርጊስ)

አስተያየት ይስጡ