መነሻ ገጽ አፍሪካ ዋሊያዎቹን ሊደግፉ ተዘጋጅተዋል?
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋሊያዎቹን ሊደግፉ ተዘጋጅተዋል?

አጋራ
አጋራ

👉ፌዴሬሽኑና ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን መላ
ዘይደዋል።

ዋሊያዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ፍልሚያ ወደ ካሜሩን በሚያደርጉት ጉዞ አብረው ወደ ስፍራው የሚያቀኑትን አካላት በተመለከተ ፌዴሬሽኑና ሃላፊቱን የወሰደው ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን ነገ በ 9 ሰአት በሸራተን አዲስ መግለጫ ይሰጣሉ።

ዋሊያዎቹ ወደ ውድድር ስፍራ ሲሄዱ አብረው የሚጓዙትን አካላት የጉዞ ሂደትና አጠቃላይ ጉዞውን በበላይነት የያዘው ሲሳይ አድርሴ ፕሮሞሽን በጉዳዩ ላይ ጠንካራ ዝግጅት እያደረገ ቆይቷል። ተቋሙ የልኡካን ቡድኑ በውድድሩ ስፍራ የኢትዮጵያ መልካም ገጽታን ለአለም በሚያሳይ መልኩ ለማከናወን ጥሩ ዝግጅት ሲያደርግ በመቆየቱ የጉዞው ሂደት ስኬታማ እንደሚሆን ይጠበቃል።

የተለያዩ የመንግስት ተቋማት በዚህ ዝጎጅት ላይ የራሳቸውን የሚጠበቅባቸውን ሚና ይወጣሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ከባለሀብቶች ጋር በመነጋገር 25 ጋዜጠኞችን ወጪያቸውን ችሎ ለመውሰድ መታቀዱም ታውቋል። በዚህ ጉዞ ላይ ደጋፊዎችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ይካተታሉ ተብሎ ይጠበቃል።

በካሜሩን በቴሌቭዥን መስኮት አለም ሲመለከት ተጓዦቹ ራሱን የቻለ የአምባሳደርነት ሚና እንዲወጡ መታቀዱም ታውቋል።

 

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...