በየወሩ ይፋ በሚደረገው የፊፋ የሀገራት ደረጃ ኢትዮጵያ 3 ደረጃዎችን በማሻሻል ከነበችበት 137ኛ ደረጃ ወደ 134ኛ ከፍ ማለት ችላለች ። እንዲሁም በአፍሪካ ከነበረችበት የ40ኛ ደረጃ አንድ ከፍ በማለት 39ኛ ሆናለች ።
በአለም ዋንጫ ማጣሪያው በኢትዮጵያ ምድብ የሚገኙት ጋና 53 ኛ ፤ ደቡብ አፍሪካ 73ኛ እና ዚምባብዌ 113ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
በየወሩ ይፋ በሚደረገው የፊፋ የሀገራት ደረጃ ኢትዮጵያ 3 ደረጃዎችን በማሻሻል ከነበችበት 137ኛ ደረጃ ወደ 134ኛ ከፍ ማለት ችላለች ። እንዲሁም በአፍሪካ ከነበረችበት የ40ኛ ደረጃ አንድ ከፍ በማለት 39ኛ ሆናለች ።
በአለም ዋንጫ ማጣሪያው በኢትዮጵያ ምድብ የሚገኙት ጋና 53 ኛ ፤ ደቡብ አፍሪካ 73ኛ እና ዚምባብዌ 113ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account