ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከዩጋንዳው ዩአርኤ ስፖርት ክለብ ጋር እሁድ መስከረም 9/2013 ዓ.ም ላለበት የ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታ ደጋፊዎች በስታዲየም ተገኝተዉ ጨዋታዉን እንዲታደሙ ለፌደሬሽኑ ደብዳቤ ቢያስገቡም ከካፍ በተላለፈ መልዕክት መሰረት ጨዋታዉ ከኮቪድ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ያለ ደጋፊ በዝግ እንደሚካሄድ ተረጋግጧል።
ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከዩጋንዳው ዩአርኤ ስፖርት ክለብ ጋር እሁድ መስከረም 9/2013 ዓ.ም ላለበት የ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታ ደጋፊዎች በስታዲየም ተገኝተዉ ጨዋታዉን እንዲታደሙ ለፌደሬሽኑ ደብዳቤ ቢያስገቡም ከካፍ በተላለፈ መልዕክት መሰረት ጨዋታዉ ከኮቪድ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ያለ ደጋፊ በዝግ እንደሚካሄድ ተረጋግጧል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account