ከመድን ጋር ሻምፒዮን የሆነው ተጫዋች በስምምነት ተለያየ።
ከአዳማ ከተማ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ ለዋናው ክለብ ባሳየው አቋም በወልዋሎ እና በኢትዮጵያ መድን መጫወት የቻለው ወጣቱ የመሐል ተከላካይ ታዬ ጋሻው ከኢትዮጵያ መድን ጋር በጋራ ስምምነት መለያየቱን ያገኘሁት መረጃ አመላክቷል።
ተጫዋቹ ባለፈው የውድድር ዘመን መድን ሻምፒዮን ሲሆን በክለቡ ውስጥ ትልቅ አበርክቶን ማድረጉ ይታወሳል።

ከመድን ጋር ሻምፒዮን የሆነው ተጫዋች በስምምነት ተለያየ።
ከአዳማ ከተማ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ ለዋናው ክለብ ባሳየው አቋም በወልዋሎ እና በኢትዮጵያ መድን መጫወት የቻለው ወጣቱ የመሐል ተከላካይ ታዬ ጋሻው ከኢትዮጵያ መድን ጋር በጋራ ስምምነት መለያየቱን ያገኘሁት መረጃ አመላክቷል።
ተጫዋቹ ባለፈው የውድድር ዘመን መድን ሻምፒዮን ሲሆን በክለቡ ውስጥ ትልቅ አበርክቶን ማድረጉ ይታወሳል።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
