By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የተረሳው የፋይናንስ ህጉ ትግበራ የት ደረሰ ?
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችየፕሪሚየር ሊጉ ክስተቶችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የተረሳው የፋይናንስ ህጉ ትግበራ የት ደረሰ ?

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

አንዱን ልጅ ሌላውን የእንጀራ ልጅ ያደረገው ውሳኔ ፀጥ ተብሏል ለምን ?

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በ2017 የውድድር ዘመን 16 ክለቦች በሚወዳደሩበት ፕሪምየር ሊግ ላይ አዲስ ህግን ማውጣቱ ይታወሳል። ይህም ህግ አንድ ክለብ በአንድ አመት ውስጥ መጠቀም ያለበት 56 ሚሊዮን ብር ብቻ ነው በማለት ህግን በማውጣት ከተለያዩ ተቋማትም የተዋቀረ ኮሚቴን በማቋቋምም ጭምር ህጉን ተፈፃሚ ለማድረግ የሚከታተሉ እና በሚጥሱትም ክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ጠንካራ ውሳኔዎች ለማሳለፍ በሚል ወደ ትግበራ መገባቱ ይታወሳል።

ይህም ኮሚቴ አራት ክለቦችን መርምሬያለሁ ብሎን በመጨረሻም በሲዳማ ቡና ፣ መቐለ 70 እንደርታ ፣ ሀዋሳ ከተማ እና መቻል የተቀመጠውን የፋይናንስ መመሪያ ጥሰው ተገኝተዋል በሚልም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የፋይናንስ አስተዳደር አጣሪ ኮሚቴ ነኝ ያለው አካል ከባድ ውሳኔዎችን ቀደም ብዬ በጠቀስኳቸው አራቱ ክለቦች ብቻ በአራቱ ክለቦች ውስጥ በሚጫወቱ ተጫዋቾች ላይ የገንዘብ እንዲሁም ተጫዋቾች ዕላፊ ወስዳችኋል ብር መልሱ በማለት አልፎም ደግሞ የማገድ ውሳኔዎችንም ጭምር ሲወሰን መመልከታችን የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው። ይህ ኮሚቴ ከውሳኔዎቹ በኋላ ለሚዲያ አካላት ጥሪን በማስተላለፍ አራቱን ክለቦች ቀጥቻለሁ ፣ ተጫዋቾችም ላይ ውሳኔዎች አሳልፌያለሁ የቀሩት አስራ ሁለቱ ክለቦችን ግን እየመረመርኝ ነው ብሎን በይፋ ቢያሳውቀንም ይህ ውሳኔ ግን አስራ ሁለቱን ክለቦች የረሳ መስሎ ጉዳዩም ቀስ በቀስ ለመረሳት እስኪመስል ድረስ አንድ አመትን ሊደፍን ተቃርቧል።

አራቱ ክለቦች ላይ የእንጀራ እናት በሚመስል መልኩ ውሳኔን አሳልፎ አስራ ሁለቱን ክለቦችን ግን ልጆቼ ብሎ እንደዋዛ የተረሳ የሚመስለው ይህ ጉዳይ ቅጣት የተላለፈባቸው ክለቦች ገንዘብ ተቀጥተው ፣ ገንዘብ ወሰዱ የተባሉ ተጫዋቾች የወሰዱትን መልሰው ፣ በየወሩም ከደመወዛቸው እየተቆረጠባቸው አመት ሊሞላው በተቃረበበት በዚህ ወቅት አጣሪ ኮሚቴው ግን የቀሩትን አስራ ሁለቱን ክለቦች ዝም ብሎ ይገኛል።

- ማሰታውቂያ -

ለምን ዝምታ ተመረጠ ? አራቱ ክለቦች ላይ አጣዳፊ ውሳኔ ተወስኖ አስራ ሁለቱስ ለምን ዝም ተባሉ ? የተለየስ አዲስ ነገር ተፈጥሮ ወይንስ የማናውቀው ጉዳይ ኖሮ ነው ?

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የ21ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Next Article ኢትዮጵያ መድን ከወጣቱ ተከላካይ ጋር ተለያይቷል
Leave a comment

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሰበታ ከተማThe BiG Interviewሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

“በአሰልጣኝ ውበቱ ስር ከዳዊትና መስዑድ ጎን በመጫወቴ ደስተኛ ነኝ”ታደለ መንገሻ /ሰበታ ከተማ/

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 6 years ago
“ተጨዋቾቻችን የሀገር ክብር ሊረዱ ይገባል” /አሰልጣኝ ውበቱ አባተ/
መሀመድ ኑር ኢትዮጵያ ቡናን ተቀላቅሏል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 11ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
ኦሎምፒክ ኮሚቴው የዕግድ ውሳኔውን ያስቀለበሰበትን መንገድ አብራራ….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?