By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: የ21ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የ21ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ድልአዲስ ገብሬ (ድሬደዋ ከተማ) : ሐሙስ የካቲት 19 2018 ዓ.ም. ክለቡ ከ ወላይታ ድቻ ጋር ባደረገው የ21ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ በ 49 ኛ ደቂቃ ላይ ከባድ የአጨዋወት ጥፋት በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦበታል ።
ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 63 በተቁ 1 (ለ) እና በተቁ 2 መሰረት 3 ጨዋታ እንዲታገድና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺህ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

2. ተገኑ ተሾመ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • ባህርዳር ከተማ-ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-አርባምንጭ ከተማ
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ-ድሬደዋ ከተማ
  • መቻል-ቅዱስ ጊዮርጊስ
  • ኢትዮጵያ መድን -ቅዱስ ጊዮርጊስ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

- ማሰታውቂያ -

3. ዳዊት ተፈራ (ነገሌ አርሲ) : ከታች በተጠቀሱች ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል

  • ኢትዮጵያ ቡና-ነገሌ አርሲ
  • ነገሌ አርሲ-አዳማ ከተማ
  • ፋሲል ከነማ-ነገሌ አርሲ
  • ነገሌ አርሲ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  • ነገሌ አርሲ-ኢትዮጵያ ቡና

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

4. ሽመክት ጉግሳ (ምድረ ገነት ሽረ ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • ምድረ ገነት ሽረ-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  • ቅዱስ ጊዮርጊስ‐ምድረ ገነት ሽረ
  • ምድረ ገነት ሽረ-ኢትዮጵያ መድን
  • ሽገር ከተማ-ምድረ ገነት ሽረ
  • ምድረ ገነት ሽረ-ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

5. ያሬድ የማነ (ኢትዮ ኤሌትሪክ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ።

  • ኢትዮጵያ ቡና-ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ኢትዮጵያ መድን -ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ድሬደዋ ከተማ-ኢትዮ ኤሌትሪክ
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ -ወላይታ ድቻ
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ ሀዲያ ሆሳዕና

ስለሆነም ተጨዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

6. ሄኖክ አርፊጮ (ሀዲያ ሆሳዕና) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድ ተመልክቷል ፡፡

  • ባህርዳር ከተማ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • መቐለ 70 እንደርታ-ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሃዋሳ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕና
  • ሀዲያ ሆሳዕና-ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ
  • ኢትዮ ኤሌትሪክ ሀዲያ ሆሳዕና

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል፡፡

7. ኤፍሬም ታምራት (አርባምንጭ ከተማ) : ከታች በተጠቀሱት ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ ካርድተመልክቷል ።

  • አርባምንጭ ከተማ-ሽገር ከተማ
  • ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ‐አርባምንጭ ከተማ
  • አርባምንጭ ከተማ-ፋሲል ከነማ
  • ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ-አርባምንጭ ከተማ
  • ባህርዳር ከተማ-አርባምንጭ ከተማ

ስለሆነም ተጫዋቹ ለፈፀመው ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 2 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 35(ሠ) መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገድ በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

6. አዳማ ከተማ ክለቡ ከሸገር ከተማ ጋር ባደረገው የ21 ኛ ሳምንት እግርኳስ ጨዋታ የአዳማ ከተማ ቡድን ተጫዋች የሆኑት

  1. ቢንያም ኣይተን
  2. አቤነዘር ሲሳይ
  3. አላዛር ሺመልስ
  4. መድሃኔ ብርሀኔ
  5. ብኣየሁ ሰይፉ

በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ ክፍል 3 ምዕራፍ 3 አንቀፅ 65 (ሀ) መሰረት የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 / አምስት ሺ/ እንዲከፍል የውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሱራፌል ዳኛቸው ወደ አፄዎቹ ቤት ተመለሰ
Next Article የተረሳው የፋይናንስ ህጉ ትግበራ የት ደረሰ ?
Leave a comment

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ሃይላንድ ውሃና ፈረሰኞቹ ተጣመሩ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 3 years ago
ደደቢት እግርኳስ ክለብ ቅሬታውን አሰመልክቶ ለፌዴሬሽኑ በደብዳቤ አስገብቷል
የ2012 ዓ.ም ከ20 ዓመት በታች ወጣቶች ኘሪሚየር ሊግ 1ኛ ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ታውቋል
ሰንዳውንስ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ በቀጥታ |LIVESTREMING|
“እንደ ግልም እንደ ቡድንም ጥሩ አልነበርንም፤ ላጣነው ውጤት ተጠያቂም ነን”የአብስራ ተስፋዬ /ቅ/ጊዮርጊስ/
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?