By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሦስት ዝውውሮች በዛሬው ዕለት ተፈፅመዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችወልዋሎዜናዎችኢትዮጵያ መድህንሽረ ምድረገነት

ሦስት ዝውውሮች በዛሬው ዕለት ተፈፅመዋል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

ምድረገነት ሽረ ፣ ወልዋሎ እና መድን ተጫዋች አስፈርመዋል።

በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ የሚመራው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን ይነሳበት የነበረውን የደመወዝ ክፍያ በማስተካከል የቡድኑ ሙሉ አባላት ወደ ልምምድ የገቡ ሲሆን በዛሬው ዕለት የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ ፣ ኦሜድላ እና ደብደረብርሀን ከተማ የመስመር አጥቂ ተመስገን መንገሻን ከሲዳማ ቡና እስከ ውድድር ዘመኑ ፍፃሜ በውሰት አስፈርሟል። ይህ ተጫዋች በመጀመሪያው ዙር የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልዋሎን 4ለ1 ሲረታ ጎል ማስቆጠሩ የሚታወስ ሲሆን ከጌቱ ሀይለማርያም ቀጥሎ የክለቡ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል።

ሽረ ምድረገነት የመሐል ተከላዩ ደሳለኝ ከተማን የግሉ አድርጓል። የቀድሞው የደብረብርሃን ከተማ እና በመቻል ቤት ደግሞ ላለፉት ሦስት አመታት ያሳለፈ ሲሆን ከመቻል ጋር በመለያየት ማረፊያው የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬው ክለብ ሆኗል።

ኢትዮጵያ መድን አልፍሬድ ኑኩሩንዚዛ የተባለን ብሩንዳዊ የመስመር አጥቂ የግሉ አድርጓል። በሁለት አጋጣሚዎች ለሀገሩ ቡማሙሩ ክለብ የተጫወተው እና ለሌላኛው ኤጂል ኖይር ክለብ ቆይታን ማድረግ የቻለው የ23 ዓመት አጥቂ ሳሙኤል ሳሊሶን ካስፈረመ በኋላ ለመድን ሁለተኛው የአጋማሹ ፈራሚ ሆኗል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ምንተስኖት አዳነ ከ17 አመታት ቆይታ በኋላ ጫማውን ሰቀለ
Next Article የፋሲሉ አሰልጣኝ ከተጫዋች ጋር በተፈጠረ ግጭት ከቡድኑ ጋር አይገኙም !

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስዜና እረፍት

የቅ/ጊዮርጊሷ የልብ ደጋፊ ካሰች መስቀሌ የቀብር ስነ- ስርዓቷ ዛሬ ተፈፅሟል

መሸሻ ወልዴ By መሸሻ ወልዴ 6 years ago
አዳማ ከተማ የአዲስ አበባ ቆይታውን ያለሽንፈት ሲያጠናቅቅ  ሸገር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል !
ባየርን ሙኒክ ኢትዮጵያ ውስጥ ያዘጋጀው የታዳጊዎች ውድድር ሲጠናቀቅ ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዳይሬክተር ኢንስትራክተር መኮንን ኩሩ ጋር ሐትሪክ ቆዬታ አድርጋለች
የጨዋታ ዘገባ | ፈረሰኞቹ በድል ጎዳና መጓዛቸውን ቀጥለዋል
​የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ መርሃ ግብር
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?