By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ምንተስኖት አዳነ ከ17 አመታት ቆይታ በኋላ ጫማውን ሰቀለ
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎች

ምንተስኖት አዳነ ከ17 አመታት ቆይታ በኋላ ጫማውን ሰቀለ

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 weeks ago
Share
SHARE

ሰባት የፕሪምየር ሊግ ዋንጫዎች ባለቤቱ በይፋ ጫማውን ሰቀለ።

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ ለዋናው ቡድን በመጫወት ከክለቡ ጋር ስድስት የፕሪምየር ሊግ ዋንጫዎችን አሳክቷል። ከልጅነት ክለቡ ፈረሰኛው ቤት ከ13 አመታት በኋላ በመለያየት በአዳማ (በሊጉ ባይጫወትም) ለመቻል ፣ እንዲሁም ላለፈው አንድ አመት ከግማሽ ወራቶች ያህል በኢትዮጵያ መድን አሳልፏል። በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ከመድን ጋር ቻምፒዮን መሆን የቻለው ይህ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የተከላካይ እና የአማካይ ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ምንተስኖት አዳነ ከ17 አመታት በኋላ እግር ኳስን ማቆሙን አሳውቋል። 👇

“ላለፉት 17 ዓመታት በኢትዮጵያ እግርኳስ ውስጥ መቆየቴ ይታወቃል በነበረኝ ቆይታ በጣም አመስጋኝ ነኝ ያለው ተጨዋቹ አሁን ጊዜው አዲስ የህይወት ምዕራፍ የምጀምርበት ነው በጣም ደስ የሚል እና ስኬታማ ጊዜ ነው የነበረኝ ለዚህም በተለያየ ጊዜ በክለብ እና በብሔራዊ ቡድን ” የሰራን አሰልጣኞች ተጨዋቾች ደጋፊዎች የህክምና ባለሙያዎች ኪት ማናጀሮች የቢሮ ሰራተኞች የፌዴሬሽን እና የክለብ የበላይ ሀላፊዎች ለነበረን መልካም ጊዜ ከልብ አመሰግናለሁ ብሏል።”

“ቤተሰቦቼ እናት አባቴ፣ ባለቤቴ ልጆቼ፣ እህት ወንድሞቼ ከእግዚአብሔር ቀጥሎ ላደረጋችሁልኝ ነገር ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ ያለእናንተ ይሄ ሁሉ የማይታሰብ ነዉ። ለመላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች እና የክለቡ አመራሮች በነበረኝ 13 አመት ለሰጣችሁኝ አክብሮት ” ፍቅር እያመሰገንኩ እንደ አንድ በክለቡ እንዳደገ ልጅ አሁን ላይ ክለቡ ያለበት ሁኔታ ያሳስበኛል ብሏል። ቅዱስ ጊዮርጊስ አሁን ያለበት ወቅታዊ ሁኔታ ክለቡን የሚገልፅ እና በልኩ የተሰፋ አይደለም ለቅዱስ ጊዮርጊስ በልኩ የተሰፋዉ እና የሚያምርበት ውድድሮችን አሸንፎ ዋንጫ መቀበል ነዉ ከዚህ ውጪ ያሉት ነገሮች ክለቡን የሚመጥኑ አይደሉም ስለዚህ ልዩነታችሁን አጥብባችሁ ወደ አንድ ክለቡን ብቻ ወደሚጠቅም ሀሳብ እንድትመጡ እና ዳግም ክለቡን ወደ ነበረበት ክብር እንድትመልሱት ብዬ ማሳሰብ እፈልጋለሁ።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ጌቱ ሀይለማርያም ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል
Next Article ሦስት ዝውውሮች በዛሬው ዕለት ተፈፅመዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችኢትዮጵያ መድህንቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

መድን ድርጅት ሁለት ወሳኝ ባለሙያዎቹን አሰናበተ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 4 years ago
ዃታር 2022 | ኢትዮጵያ ለአለም ዋንጫ ማጣርያ ምድቧን አውቃለች
ዮአርኤ ከ ኢትዮጵያ ቡና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ባህርዳር ከነማ ዱሬሳ ሹቢሳን በይፋ አስፈርሟል
ሪፖርት | የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ወደቀጣዩ ዙር ለማለፍ እድላቸውን አስፍተዋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?