By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው አጥቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው አጥቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 weeks ago
Share
SHARE

ከቡናማዎቹ ጋር የተለያየው ዩጋንዳዊ አጥቂ በከፍተኛ የደመወዝ ክፍያ የሀገሩን ክለብ ተቀላቅሏል።

በሀገሩ ዩጋንዳ ለአምስት ክለቦች ተጫውቶ ለምሮኮው ራጃ ካዛብላንካ ለሊቢያዎቹ አል ሂላል እና አል አንዋር በመጫወት በያዝነው አመት መስከረም ወር ላይ ወደ ሀገራችን ኢትዮጵያ መጥቶ ኢትዮጵያ ቡናን በሁለት አመት ውል ተቀላቅሎ ሲጫወት የነበረው ዩጋንዳዊው አጥቂ መሐመድ ሻባን ቀሪ የአንድ አመት ከስድስት ወራት ውል እየቀረው ከሰሞኑ ከቡናማዎቹ ጋር ከተለያየ በኋላ ማረፊያው የሀገሩ ክለብ ኪታራ ሆኗል።

በአሁኑ ሰዓት በዩጋንዳ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ክለቡ በ240 ሚሊየን የሀገሪቱ ሽልንግ ገንዘብ በሁለት አመት ኮንትራት መቀላቀሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመላክቷል።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ወጣቱ ተከላካይ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
Next Article አርባምንጭ ስራ አስኪጁ በገዛ ፍቃዳቸው ሲነሱ መቻል ደግሞ አዲስ ሾመ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎች

ሙሉጌታ ከበደ (ወለዬው) ለማሰብ ኮሚቴ ተቋቋመ !

fitsum Wadu By fitsum Wadu 7 months ago
እያሱ ለገሰ ወደ ጅማ አባጅፋር አምርቷል!!
ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገው ጠዋት እትሞዋ
አርባምንጭ ከተማ ከከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል ።
የኢትዮጵያ አምባሳደሯ ኢንተ. አርቢትርሊዲያ ታፈሰ ከዳኝነቱ አለም ነገ በክብር ትሸኛለች…
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?