By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ወጣቱ ተከላካይ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችኢትዮ-ኤሌክትሪክ

ወጣቱ ተከላካይ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 3 weeks ago
Share
SHARE

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር የተለያየው ተከላካይ ነገ ማረፊያው ይታወቃል።

በአሁኑ ሰዓት ለሊጉ የሁለተኛው ዙር ተሳትፎ ወደ ሀዋሳ ያመሩት ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ከአንድ ተጫዋች ጋር መለያየት ችለዋል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ ለትውልድ ሀገሩ ድሬዳዋ ከተማ በመጫወት ከብዙሀኑ የስፖርት ቤተሰብ ጋር መተዋወቅ የቻለው የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ሚክያስ ካሳሁን ላለፉት ሦስት አመታት በወጥነት ካገለገለበት ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ቀሪ ውል እየቀረው በስምምነት መለያየት ችሏል።

በአሁኑ ሰዓት ከተለያዩ ክለቦች ጋር ንግግር እያደረገ የሚገኘው ተጫዋቹ በነገው ዕለት አመሻሹን አዲሱ ክለቡ እንደሚረጋገጥ ያገኘሁት መረጃ አመላክቷል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ሸገር ከተማ ከአንድ ተጫዋች ጋር ሲለያይ ዮሴፍ ታረቀኝን ተክቷል
Next Article ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የተለያየው አጥቂ አዲስ ክለብ አግኝቷል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግኮትዲቯር

አይቮሪኮስታዊው የግብ ዘብ ሲልቭያን ጎቦሆ ወልቂጤ ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል

Habtamu Mitku By Habtamu Mitku 4 years ago
የጨዋታ ዘገባ | ዋልያዎቹ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎችን በአቻ ውጤት አጠናቀዋል
ጅማ አባጅፋር ከሶስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
የጨዋታ ዘገባ | የኢትዮጵያ ቡና እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ በአንድ አቻ ውጤቶ ተጠናቋል
ቅድመ ዳሰሳ | ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ከ አዳማ ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?