By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሸገር ከተማ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሊሾም ነው
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችሸገር ከተማ

ሸገር ከተማ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሊሾም ነው

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

ከአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ የዋና ቅጥር አሰልጣኝ በፊት ሸገር ከተማ ረዳቱን ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሊሾም ነው።

አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን በማሰናበት በምትኩ ለወራት ከነበረው የስልክ ልውውጥ በኋላ ካሳዬ አራጌን ምርጫቸው በማድረግ ሊቀጥሩት ከጫፍ መድረሳቸው እና ውሳኔን ስለመወሰናቸው ከቀናት በፊት የገለፅን ሲሆን ዛሬ ከክለቡ በተገኘ መረጃ መሠረት አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌን ከመቅጠራቸው በፊት ለተወሰኑ ጨዋታዎች ምክትል አሰልጣኙ ዶ/ር እያሱ መርሀፅድቅን በቦታው በጊዜያዊነት ለመሾም የመጨረሻ ውሳኔ ላይ መደረሱ ተሰምቷል።

የቀድሞው የሀረማያ ዩኒቨርስቲ መምህር በመቀጠልም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፀሐፊ እንዲሁም በአሰልጣኝነት በድሬዳዋ ከተማ ፣ በምክትል አሰልጣኝነት በጅማ አባጅፋር ፣ ፋሲል ከነማ ፣ በሀድያ ሆሳዕና ደግሞ በሁለት አጋጣሚዎች በፋሲል ከነማ እንዲሁም ያለፉትን ስድስት ወራት የአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ረዳት አሰልጣኝ ሆነው ሲሰሩ የነበሩ ሲሆን ክለቡ አሁን ፋይናንስ ጉዳይ አኳያ አዲስ አሰልጣኝ ማምጣት ገንዘቡን ከፍ ሲያደርግብን ይችላል የያለውን አሰልጣኝ መመልከት አለብን በማለት ልምምድ ሲያሰሩ የነበሩትን ረዳት አሰልጣኙ ዶ/ር እያሱ መርሀፅድቅ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሆነው ሊመሩ እንደሆነ መረጃዎች አመላክተዋል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article የመስመር አጥቂ ወደ ሊጉ ተመልሷል
Next Article ወላይታ ድቻ ሁለት ወጣት አሰናብቶ ሁለት ዜጋ ተጫዋች አስፈረመ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
አፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግዜናዎችመቐለ 70 እንደርታ

የመቐለ 70 የሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ሳይሳካ ቀረ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ሶስት የአዳማ ከተማ ተጫዋቾች ለክለቡ የመልቀቂያ ወረቀት አስገብተዋል
በፕሪሜየር ሊጉ ደደቢት ድል ሲቀናው ኢትዮጵያ ቡና አቻ ወጥቷል
​ባምላክ ተሰማ የአፍሪካ ዋንጫየምድብ 2 የመጀመርያ ጨዋታ ይመራል
የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር የአሚኮን ቅሬታ ተገቢ አይደለም አለ….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?