By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አጥቂው የኢትዮጵያ መድን ተጫዋች ለመሆን ከጫፍ ደርሷል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስኢትዮጵያ መድህን

አጥቂው የኢትዮጵያ መድን ተጫዋች ለመሆን ከጫፍ ደርሷል

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 4 weeks ago
Share
SHARE

ወደ ግብፅ ሊጓዝ ተቃርቦ የነበረው አጥቂ ወደ ኢትዮጵያ መድን ሊያመራ ሲቃረብ ጋናዊው አማካይ በበኩሉ በጉዳት ክለቡን ለቋል።

ያለፈውን አንድ አመት የልጅነት ክለቡ ወላይታ ድቻን በመልቀቅ በቅዱስ ጊዮርጊስ መለያ በፕሪምየር ሊጉ ስንመለከተው የነበረው አጥቂው ቢንያም ፍቅሩ በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ ለሚሰለጥነው ኢትዮጵያ መድን እስከ ውድድር ዘመኑ መባቻ ድረስ ለመጫወት ስምምነት ላይ መድረሱን ያገኘውት መረጃ ጠቁሞኛል። ከወላይታ ድቻ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ አራት የውድድር ዘመናትን ከዋናው ቡድን ጋር አሳልፎ በመጨረሻም ወደ ግብፅ ተጉዞ በድጋሚ ወደ ሀገር ቤት ተመልሶ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያለፉትን አንድ አመት ከግማሽ ያህሉን አሳልፏል።

ከፈረሰኞቹ ጋር ቀሪ የስድስት ወራት ውል እየቀረው እስከ አሁን መልቀቂያ መውሰድ ብቻ የቀረው አጥቂው ወደ ግብፅ ሊያመራ ከጫፍ የደረሰ መስሎ የነበረ ቢሆንም የሀገሪቷ የዝውውር መስኮቱ መዘጋቱን ተከትሎ የአሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌውን ኢትዮጵያ መድንን ሊቀላቀል ስለመሆኑ አረጋግጫለሁ።

ኢትዮጵያ መድን ከቀድሞው የሀዋሳ ከተማ አማካይ ጋናዊው ሚሼል ኡቱሉ ጋር በጉዳት ምክንያት ተለያይቷል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ከሸገር ከተማ ጋር ተለያዩ
Next Article ሸገር ከተማ አዲሱ አሰልጣኙ ካሳዬ አራጌ መሆኑ ዕርግጥ ሆኗል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግዜናዎችባህርዳር ከተማ

የባህር ዳር ከነማ ተጫዋቾች ወደ ልምምድ ተመልሰዋል።

ሚሊዮን ኃይሌ By ሚሊዮን ኃይሌ 6 years ago
እንየው ካሳሁን የሰባት ጨዋታዎች ቅጣት ተላልፎበታል
ዝውውር | አመለ ሚሊኪያስ ወደ መቐለ ከተማ አምርቷል
የመጀመሪያዋ ባለቀለምና ተወዳጇ ሀትሪክ ሳምንታዊ የስፖርት ጋዜጣ በቅድሚያ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን፣ ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለች እንደተለመደው አዳዲስና ትኩስ ዘገባዎችን አካታ በገና በዓል ምክንያት ከነገ በስቲያ ማለዳ እጅዎ ትገባለች ይጠብቋት።
መቻል የሁለቱን ነባር ተጫዋቾች ውል አራዝሟል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?