የወቅቱን የ ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን አሰልጣኝ በሽር አብደላን መቅጠር የቻሉ ሲሆን በርካታ ተጨዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅለዋል ።
የመጀመሪያው ፀጋ ደርቤ ሲሆን ፀጋ ያለፈውን የውድድር ዘመን በ ደሴ ከተማ ቤት መቆየቱ አይዘነጋም ፣ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በኢትዮጵያ ቡና ቤት ቆይታ የነበረው እስራኤል ሸጎሌ የአጥቂ ስፍራውን ለማጠናከር በርበሬዎቹን መቀላቀል ችሏል ፣የቀድሞ የ ወላይታ ድቻ ተስፋ ቡድን ተጨዋች እንዲሁም በከፍተኛ ሊግ በ ቦዲቲ ከተማ በ ንብ ያለፈውን የውድድር በሻምፒዮናዎቹ ሸገር ከተማ ግልጋሎት መስጠት የቻለው ምስክር መለሰ፣በወላይታ ድቻ በ ሀምባሪቾ ድራሜ እንዲሁም በ ሀዲያ ሆሳዕና ግልጋሎት መስጠት የቻለው በረከት ወንድሙ ፣ ሙሉጌታ ካሳሁን ከ አርባምንጭ ከተማ፣ አባቱ ጃርሶ ከ ሸገር ከተማ ፣አሊ ቡኖ ከ ሸገር ፣ ሚኪያስ ታምራት ከ ደደቢት ፣ በኢትዮጵያ መድን በ ኔጌሌ አርሲ እንዲሁም በጅማ አባ ቡና በተከላይ ስፍራ ግልጋሎት መስጠት የቻለው ያሬድ መሀመድ ፣ብሩክ ቦጋለ ከ ደሴ ፣ ታምራት በቀለ ከ ሽረ ምድረገነት ፣ መለሰ በለጠ ከ አምቦ ተከላካይ ፣ ሙሉቀን ተስፋዬ ከ ሸገር ከተማ ተከላካይ ፣ ፣ ሚኪያስ ዶጄ ግብ ጠባቂ ከ ስልጤ ወራቤ ፣ሰለሞን ገመቹ ከ ውልዋሎ አዲግራት ፣ ዳግም ሰለሞን ከ ንግድ ባንክ እንዲሁም ዩናታን ሀይሉን ከ ደደቢት እና ኪሩቤል ፍቅረማሪያም ማስፈረም ችለዋል ።



- ማሰታውቂያ -














በርበሬዎቹ የሶስት ተጨዋቾች ውል ማደስ የቻሉ ሲሆን በቡድን አሪፍ የውድድር ጊዜ ያሳለፈው ፋሲል አበባየው እንዲሁም በቡድኑ በዙ ቆይታ የነበረው ሰኢድ ግርማ እና አ/ከሪም ራማቶ ናቸው





