By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአቤል ያለው ግብ አሸንፏል
Share
Notification Show More
Latest News
ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ-ኤሌክትሪክ ሲዳማ ቡና የጨዋታ ዘገባ መቻል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ወልዋሎ
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስየጨዋታ ዘገባ

በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአቤል ያለው ግብ አሸንፏል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 5 months ago
Share
SHARE

በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ተጠባቂ በነበረው የሸገር ደርቢ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል።

ዕጅግ በርካታ ደጋፊዎች አጅበውት በተጀመረው ጨዋታው በሁለቱም በኩል አስደንጋጭ የግብ ሙከራዎች ተደርገው ነበር።

በኢትዮጵያ ቡና በኩል ቀዳሚው ሙከራ ሲደረግ አቡበከር አዳሙ ከረጅም ርቀት ከቆመ ኳስ በቀጥታ ወደ ግብ የመታውን ኳስ ግብ ጠባቂው ተመስገን ዮሐንስ ኳሱን አውጥቶታል።

ከዚህ ሙከራ ሰከንዶች በኋላ አቤል ያለው በግራ መስመር ይዞ የገባውን ኳስ አስቆጠረው ተብሎ ሲጠበቅ ዳንላድ ኢብራሂም ተቆጣጥሮታል።

- ማሰታውቂያ -

በቀጣዮቹ ደቂቃዎች ላይ በኢትዮጵያ ቡና በኩል በተለይም በመስመሮች በኩል የግብ ሙከራዎችን ለማድረግ ያደረጉት ጥረት ውጤታማ አልነበረም።

በተለይም የፋሲል ተካልኙ ቡድን የቡናማዎቹን የመስመር እንቅስቃሴ ለመገደብ በማሰብ በሚመስል መልኩ በሲቲ ካፕ ላይ የተጠቀማቸውን የመስመር ተከላካዮች በመለወጥ ቶሎሳ ንጉሴ እና ጳውሎስ ከንቲባን በጨዋታው ተጠቅሟል።

ከመስመር እንቅስቃሴዎች ባለፈም የአሰልጣኝ አብይ ካሳሁን ቡድን ከቆሙ ኳሶችም ዕድሎችን ለመፍጠር ያደረጓቸው ጥረቶች ስኬታማ አልሆኑም።

በኳስ ቁጥጥሩ እና ወደ ተጋጣሚ ግብ በመድረስ ብልጫ የተወሰደባቸው ፈረሰኞቹ አቤል ያለውን ኢላማ ያደረጉ ኳሶችን ወደ ኢትዮጵያ ቡና የግብ ክልል ለማድረስ ሞክረዋል።

ከሜዳ ውጪ በደጋፊዎች ዘንድ ያለውን ድባብ ያልደገመው የሜዳ ላይ እንቅሰቃሴው ከመጀመሪያ ደቂቃዎች ሙከራ ባለፈ ይህ ነው ሊባል የሚችል ጠንካራ ሙከራ ሳያስመለከት አጋማሹ ተጠናቋል።

በሁለተኛው አጋማሽ በተሻለ የማጥቃት እንቅስቃሴ ጨዋታውን የጀመሩት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በተደጋጋሚ የኢትዮጵያ ቡናን የግብ ክልል መፈተሽ ችለዋል።

ጨዋታው 52ኛው ደቂቃ ላይ ላይ ሲደርስ ግን የኢትዮጵያ ቡናው ግብ ጠባቂ ዳንላድ ኢብራሂም በአቤል ያለው ላይ በሰራው ጥፋት በቀጥታ የቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።

የዳንላድን የቀይ ካርድ በተመለከተ ከጨዋታዉ በኋላ አሰልጣኝ አቢይም ሆነ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የጨዋታውን እንቅስቃሴ የቀየረ አጋጣሚ መሆኑን ተናግረዋል።

ከቁጥር ብልጫው በኋልም ጫናቸውን አጠናክረው የቀጠሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በ66ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥረዋል።

አዲሱ አቱላ ከቢንያም ፍቅሬ የደረሰውን ኳስ ነፃ ለነበረው አቤል ያለው አቀብሎት የፈረሰኞቹ አምበል ያገኘውን ኳስ መረብ ላይ አሳርፏል።

ከግቡ መቆጠር በኋላ በይበልጥ ኢትዮጵያ ቡናዎች ደጋግመው ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ክልል ለመድረስ ጥረቶችን ማድረግ ችለው ነበር።

ነገር ግን በቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ክልል ላይ የሚደርሱት ያልተረጋጉ ኳሶች እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተከላካዮች ለተጋጣሚያቸው ተጫዋቾች ክፍተት አለመፍጠራቸው ኢትዮጵያ ቡናዎች ተመስገን ዮሐንሰንን የፈተነ የግብ ዕድል እንዳይፈጥሩ አድርጓቸዋል።

በ76ኛው ደቂቃ ላይ ኢትዮጵያ ቡናዎች በአጥቂው ሻባን ላይ በፍፁም ቅጣት ምት ሳጥን ውስጥ ጥፋት ተሰርቷል በሚል ቅሬታቸውን ቢገልፁም ሁነቱ የዕለቱን ዋና ዳኛ ያሳመናቸው አልሆነም።

በይበልጥ ኳስ በያዙ ሰዓት ተረጋግተው ወደ ኢትዮጵያ ቡና የግብ ክልል ሲደርሱ የነበሩት ፈረሰኞቹ በአቤል ያለው ፣ ቢንያም ፍቅሬ እና አፈወርቅ ሀይሉ አማካይነት ኢላማቸውን የጠበቁ የግብ ሙከራዎችን አድርገዋል።

በመጨረሻም ቅዱስ ጊዮርጊስ በአቤል ያለው ብቸኛ ግብ በደርቢው ከስድስት ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ማሸነፍ ችሏል።

You Might Also Like

ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ አሸንፏል

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article በርበሬዎቹ አስራ ዘጠኝ ተጨዋቾን ሲያስፈርሙ ሁለት ተጨዋቾች ውል አራዝመዋል !!
Next Article ሪፖርት | የናይጄሪያዊው አማካይ አስደናቂ ጎል መቻልን ባለ ድል አድርጓል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችኢትዮጵያ ቡና

ኢትዮጵያ ቡና አብዱልከሪም ወርቁን ስድስተኛ ተጫዋቹ አድርጎ አስፈርሟል

Ermias Misganaw By Ermias Misganaw 4 years ago
ወልቂጤ ከተማ አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል !!
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ጨዋታ በቀጥታ /LIVESCORE/
ፊፋ ጅማ አባጅፋርን ከተጨዋች ዝውውር ማገዱ ተሰማ !
የጨዋታ ዘገባ | መከላከያ እና አዳማ ከተማ ጨዋታቸዉን በአቻ ዉጤት አጠናቀዋል።
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?