By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ሜዳቸውን በድል አሟሽተዋል
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ወልዋሎዜናዎችሀዋሳ ከተማድሬዳዋ ከተማሲዳማ ቡናየጨዋታ ዘገባ

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ሜዳቸውን በድል አሟሽተዋል

fitsum Wadu
fitsum Wadu 5 months ago
Share
SHARE

በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም በተደረጉ ሁለት የሊጉ የመክፈቻ ጨዋታዎች ሲዳማ ቡና ወልዋሎን ሀዋሳ ከተማ ደግሞ ድሬዳዋን በመርታት ዓመቱን በድል ጀምረዋል።

ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲ 1-4 ሲዳማ ቡና

በቅርቡ በድንገኛ አደጋ ህይወቱ ላለፈው ፌድራል ረዳት ዳኛ ደረጀ አመራ ለህሊና ፀሎት በማድረግ የጀመረው የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ጨዋታ ሲዳማ ቡናዎች በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ የተሻሉ ቢመስሉም በሽግግር ቶሎ ቶሎ የተጋጣሚያቸው ሜዳ ላይ ለመድረስ ብዙም ያልከበዳቸው ወልዋሎዎች ብሩክ እንዳለ ያለቀለትን ኳስ ከሜዳው የግራ አቅጣጫ አግኝቶ ሳይጠቀምባት የቀረበት ቅፅበት ቀዳሚዋ የጨዋታው ሙከራ ነበረች።

ሲዳማ ቡናዎች በሁለቱም ኮሪደሮች ደጋግመው ለማጥቃት ቢዳዱም የመጨረሻው የሜዳ ክፍል አጠቃቀማቸው ስልነት ባለመሆኑ በተቃራኒው ጎልን አስተናግደዋል። 35ኛው ደቂቃ አማካዩ ብሩክ እንዳለ በረጅሙ ወደ ግራ የጣለውን ኳስ ሠመረ ሀፍታይ በጥሩ አጨራረስ ወደ ጎልነት ለውጧት ቡድኑን መሪ አድርጓል።

- ማሰታውቂያ -

ከዕረፍት መልስ እጅግ ተሻሽለው የመለሱት ሲዳማ ቡናዎች በፍፁም የበላይነት ጨዋታውን መቆጣጠር ችለዋል። ከፍ ባለ የሽግግር እንቅስቃሴ የተጋጣሚያቸው ሜዳ ላይ የዋሉት የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ልጆች 56ኛው ደቂቃ ላይ አስቻለው ሙሴ ከግራ ያሻማውን ኳስ በሊጉ ባለፈውም አመት በኤሌክትሪክ ቆይታው በራሱ ላይ ሁለት ጎሎችን ያስቆጠረው ጌታሁን ባፋ በራሱ መረብ ላይ ኳሷን አሳርፏት ጨዋታው ወደ አቻ ውጤት ተለውጧል። ጎል ካስተናገዱ በኋላ ይበልጥ በመከላከሉ ፍፁም ደካሞች የነበሩት ቢጫዎቹ ከአምስት ደቂቃዎ መልስ አበባየሁ ሀጂሶ ከመረብ ባዋሀዳት ጎል ወደ 2ለ1 ሊመሩ ተገደዋል።

በበርካታ ደጋፊዎቻቸው ታጅበው ፋታ በማይሰጠው እንቅስቃሴያቸው የቀጠሉት ቡናማዎቹ 65ኛው ደቂቃ አስቻለው ሙሴ ተጨማሪ ጎል በማስቆጠር የሲዳማን የጎል መጠን ከፍ ሲያደርግ 75ኛው ደቂቃ ከተመስገን በጅሮንድ የተሻማለትን ኳስ ተመስገን መንገሻ በግንባር ገጭቶ ጨዋታው ወደ 4ለ1 ተለውጧል። ጨዋታው ሊጠናቀቅ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩ የወልዋሎው አማካይ ብሩክ እንዳለ በሰራው አደገኛ ጥፋት በሁለት ቢጫ ከሜዳ ከተወገደ በኋላ ጨዋታው መጠናቀቅ ችሏል።

ድሬዳዋ ከተማ 0-2 ሀዋሳ ከተማ

ምሽቱን ድሬዳዋ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማን ያገናኘው እና በፌድራል ዋና ዳኛ ሀይማኖት አዳነ የተመራው የምሽቱ ጨዋታ ተመጣጣኝ እና ሳቢ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴዎችን በመጀመሪያው አጋማሽ ያስመለከተን ነበር። በይበልጥ ከመስመር መነሳት መርጠው ለመጫወት ሙከራዎችን ሲያደርጉ የሚስተዋሉት ሀይቆቹ በሽመልስ በቀለ ካደረጓት ሙከራ መልስ በሁለተኛው አጋጣሚ ከጎል ጋር ተገናኝተዋል። 10ኛው ደቂቃ ቸርነት አውሽ የግል ጥረቱን ተጠቅሞ ወደ ሳጥን ይዞ የገባትን ኳስ ከመረብ አዋህዶ ቡድኑን መሪ አድርጓል።

መሐመድ ኑርናስር በተሰለፈበት የግራው አቅጣጫ ፈጥነው ሳጥን በመግባት ወደ ጨዋታ ለመመለስ ጥረት ያልተለያቸው ድሬዳዋ ከተማዎች የሀዋሳው ተከላካይ ፍቃደስላሴ ደሳለኝ መሐመድ ኑርናስር ላይ ሳጥን ውስጥ በሰራው ጥፋት የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ራሱ መሐመድ መቶ የግብ ዘቡ ሰይድ ሀብታሙ መልሶበታል። ሀዋሳዎች በአብነት ደምሴ ድሬዳዋዎች በመሐመድ ኑርናስር ሙከራን ቢያደርጉም አጋማሹ በ1ለ0 ውጤት ተገባዷል።

ከዕረፍት መልስ ተመሳሳይ በሆኑ የሁለቱም ቡድኖች የጨዋታ አቀራረብ በቀጠለው ጨዋታ ሀዋሳዎች ከጎል ጋር ለመገናኘት የሚያደርጓቸው ጥረቶች ከተጋጣሚያቸው አንፃር የሰላ ነበር። ጌታነህ ከበደ በአንድ ለአንድ ግንኙነት የግብ ዘቡ ፍሬው ጌታሁን ከማከነበት በኋላ ደቂቃው 57ኛው ደቂቃ ላይ ሲደርስ ሽመልስ በቀለ ጣጣውን የጨረሰ ኳስን ሲያቀብለው ጌታነህ ከበደ ልምዱን ተጠቅሞ ጎል በማስቆጠር ጨዋታው በመጨረሻም በ2ለ0 ውጤት ተጠናቋል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኤልፓ የውድድር ዓመቱን በድል ጀምሯል
Next Article በርበሬዎቹ አስራ ዘጠኝ ተጨዋቾን ሲያስፈርሙ ሁለት ተጨዋቾች ውል አራዝመዋል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

Qatar 2022 | የምንጊዜም ምርጡን የአለም ዋንጫ ያስመለክተን ይሆን?

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
“የልጅነት ህልሜ ዕውን በመሆኑ ዕድለኛ ነኝ፤ የታሪክ፣ የስኬትና የድል ምልክት የሆነውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ማልያ ለመልበስ መታደልን ይጠይቃል” ከነዓን ማርክነህ አዳማ/ቅዱስ ጊዮርጊስ
ወልዲያ ከተማ በአዲሱ ስታዲየም ድሬዳዋ ከተማን ያስተናግዳል
የጨዋታ ዳሰሳ | ጅማ አባጅፋር ከ ወልቂጤ ከነማ
አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው አዲስ አበባከተማን ተረከበ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?