በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባለፈው የውድድር ዘመን በግሉ በ አዳማ ከተማ ስምንት ጎሎችን ማስቆጠር የቻለው ስንታየው ምንግስቱ ወደ መቐለ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል ።
ከወላይታ ድቻ ተስፋ ቡድን በመገኘት በወላይታ ድቻ ዋና ቡድን ድንቅ እንቅስቃሴ ማድረግ የቻለው እንዲሁም በ ባህርዳር ከተማ ፣ ሻሸመኔ ፣ ወልቂጤ ከተማ እና ያለፈውን የውድድር ዘመን በአዳማ ከተማ በግሉ ጥሩ የውድድር ጊዜ ማሳለፍ የቻለው ስንታየሁ መንግስቱ ወደ ሰሜኑ ቡድን ለማምራት ከስምምነት ደርሷል ።



