በ 2017 ዓ.ም በ ከፍተኛ ሊግ አስገራሚ ቡድን በማስመልከት ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሸገር ከተማን ማሳደግ ይቻልው አሰልጣኝ በሽር አብደላ ሀላባ ከተማን ለ አንድ ዓመት ለማስልጠን ከስምምነት ደረሰ !
አሰልጣኝ በሽር ከ ሸገር ከተማ በተጨማሪ በኔጌሌ አርሲ ለተከታታይ ሁለት ዓመት ተፎካካሪ ቡድን በመስራት ድንቅ ቡድን ማሳይት የቻለ ሲሆን ከታችኛ ሊግ በተደጋጋሚ ተጨዋቾችን ማፍራት ችሏል ።
አሰልጣኝ በሽር በኢትዮጵያ ዋንጫ ታሪክ በ ከከፍተኛ ሊግ ወደ አራት ውስጥ ሸገር ከተማን ማስገባት የቻለ ሲሆን በወላይታ ድቻ መሸነፉ አይዘነጋም !!



