By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ እንግሊዛዊ አሰልጣኝ ሾመ
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ እንግሊዛዊ አሰልጣኝ ሾመ

kidus Yoftahe
kidus Yoftahe 5 years ago
Share
SHARE

ከደቡብ አፍሪካዊ አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ ጋር በስምምነት የተለያየው ቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ፍራንክ ናቶል ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡

አሰልጣኝ ፍራንክ በእግር ኳሱ ዘርፍ ከ35 ዓመታት በላይ በተለይ በአፍሪካ በማሰልጠን በቂ ልምድ ያካበቱ ሲሆኑ፣ በርካታ ድሎችንም አሳክተዋል፡፡

እ.ኤ.አ በ 2015 እና 2016 የኬንያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫ ያነሱ ከመሆናቸው በተጨማሪ በ 2015 የኬንያ ሱፐር ካፕ ምርጥ ስምንት አሸናፊም ሆነዋል፡፡

እንዲሁም የእንግሊዝ ከ17አመት በታች ረዳት አሰልጣኝ በመሆን የ20111 አውሮፓ ሻምፒዮን ሆነዋል።

- ማሰታውቂያ -

የ ዩ.ኤፋ ፕሮፌሽናል ላይሰንስ ያላቸው አሰልጣኝ ፍራንክ፣ ካሳኳቸው ድሎች በተጨማሪ ዌስትብሮም ፣ ሬንጀርስ እና ሚድልስቦሮው ጨምሮ ዛማሌክ ፣ ኸርትስ ኦፍ ሆክና ጎሮ ማሂያ ክለቦች በፊትነስ ፣ በ ዋና እና ምክትል አሰልጣኝነት አገልግለዋል ።

ከዚህ በተጨማሪ አሰልጣኙ በ2011 የፊፋ ኮቺንግ ኢንስትራክተር በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በተጨማሪም የዪ.ኤፋ ኢንስትራክተር በመሆን ሰርተዋል፡፡

አሰልጣኝ ፍራንክ በዛሬው እለት ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አንጋፋ መሆኑን በመግለፅ ክለቡ የሚፈልገውን ውጤት ለማምጣትም በርትተው እንደሚሰሩ የክለቡ የፌስቡክ ገፅ አስነብቧል ።

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By kidus Yoftahe
Follow:
Hatricksport website Editor
Previous Article ከወራቶች በፊት የተሞሸረው ዋለልኝ ገብሬ በዝውውር መስኮቱ ጅማ አባጅፋርን የተቀላቀለ ተጨዋች ሆኗል
Next Article ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ደቡብ ሲቲ ካኘ

​የደቡብ ክልል ካስትል ዋንጫ እጣ አወጣጥ ስነስርአት በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ዛሬ 10:00 ላይተከናውኗል፡፡

Mussie Girmay By Mussie Girmay 8 years ago
ጅማ አባጅፋር ከ ሲዳማ ቡና  | ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 12ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ !
ዓለምአንተ ካሳ ወደ መከላከያ አምርቷል !!
የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ተጨዋቾች ማህበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ ያሰባሰቡትን ከ6 ሚሊየን ብር በላይ እርዳታ ዛሬ አስረከቡ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
Welcome Back!

Sign in to your account

Lost your password?