መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ክለቡን ለፊፋ ሊከስ መሆኑ ተሰምቷል!!
ቅዱስ ጊዮርጊስቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎች

የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ክለቡን ለፊፋ ሊከስ መሆኑ ተሰምቷል!!

አጋራ
አጋራ

ደቡብ አፍሪካዊዉ የቀድሞ የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ማሂር ዳቪድስ የቀድሞ ክለቡን ቅዱስ ጊዮርጊስ ለፊፋ ሊከስ እንደሆ የአሰልጣኙ ወኪል ራስተም ሳይመንስ ገልጿል።

ከጥቅም 2012 ዓ.ም አንስቶ ክለቡን ማሰልጠን የጀመረው አሰልጣኝ ማሂር ከስድስት ወራት ቆይታ በኋላ ከአራት ወር በፊት በወርሀ መጋቢት ከክለቡ መሰናበቱ ይታወሳል።

ከክለቡ ከተሰናበተ በኋላ ወደ ሀገሩ በማምራት አሁን ላይ ማሪዝበርግ ዩናይትድ የተባለውን ክለብ በምክትል አሰልጣኝነት በማሰልጠን ላይ የሚገኙዉ ማሂር ዳቪድስ የቀድሞ ክለቡ ቅዱስ ጊየርጊስ እስከ አሁን ድረስ የሁለት ወር ከግማሽ ክፍያ እንዳልፈፀመለት ተናግሯል። በተደጋጋሚ የክለቡ ሰዎች ቃል ቢገቡለትም ቃላቸዉን ጠብቀው ክፍያዉን ሊፈፅሙ ባለመቻላቸው ምክንያት እና ጉዳዩን በተመለከተ ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ደብዳቤ ብንልክም ይፋዊ የሆነ ምላሽ ከፌዴሬሽኑ ሊሰጠን ባለመቻሉ ጉዳዩን ወደ ፊፉ በመዉሰድ ክስ ሊመሰርቱ መሆናቸውን ወኪሉ ራስተም ሳይመንስ ለሀትሪክ ስፖርት ገልጿል ።  በጉዳዩ ዙሪያ የቅዱስ ጊዮርጊስ አመራሮችን ለመጠየቅ ያደረገነው ጥረት ለግዜው አልተሳካም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...