By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: አቤል ያለው እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊለያዩ ነው
Share
Notification Show More
Latest News
በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ዘገባ
ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ
ዜናዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ
የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ሲዳማ ቡና
መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች መቐለ 70 እንደርታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

አቤል ያለው እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሊለያዩ ነው

ቴዎድሮስ ታከለ
ቴዎድሮስ ታከለ 2 weeks ago
Share
SHARE

ፈጣኑ አጥቂ ከአንጋፋው ክለብ ጋር ለመለያየት ከጫፍ ደርሷል።

ከአቃቂ ቃሊቲ እግርኳስን ከጀመረው በኋላ በሐረር ሲቲ ፣ ደደቢት ፣ ፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጫወት ወደ ግብፅ ሊግ በማምራትም ዜድ በተባለ ክለብ ውስጥ የአንድ አመት ከስድስት ወራት ቆይታን አድርጎ በድጋሚ ወደ ሀገር ውስጥ በመምጣት ለመቻል ከፈረመ በኋላ በመጨረሻም ግን ወደ ግብፅ ከማምራቱ በፊት የሊጉን ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ወደ ሠራበት ቅዱስ ጊዮርጊስ ተመልሶ ፊርማውን በማኖር ያለፉትን ወራቶች በክለቡ እየተጫወተ የፕሪምየር ሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ዝርዝር ውስጥ በ8 ጎሎች ተቀምጦ ይገኛል።

በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ውል ቢኖረውም ክለቡ የገባለትን ቃል መፈፀም ባለ መቻሉ ከክለቡ ጋር በሁለተኛው ዙር ሙሉ በሙሉ የሌለው ፈጣኑ አጥቂ ምንም ደመወዝ እያገኘ ባለመሆኑ እንዲሁም ክለቡ የገባውን ቃል ባለ መፈፀሙ እና ምላሽ የሚሰጠውን አካል ማግኘት ባለ መቻሉ ለመለያየት መቃረቡን በሰበሰብኳቸው መረጃዎች ለማረጋገጥ ችያለሁ።

በተደጋጋሚ የፋይናንስ ጥያቄዎች መነሻነት እየተንገዳገደ የሚገኘው አንጋፋው ክለብ ከአቤል ጉዳይ ባለፈ የመፍረስ አደጋ እንደተጋረጠበት ተሰምቷል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

በጨምበላላ ዋዜማ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጣፋጭ ድል ቀምሷል

ዩጋንዳዊው የሲዳማ ቡና ግብ ጠባቂ በዛሬው ጨዋታ አይሰለፍም

የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ አመራሮች ከሀላፊነት ለመነሳት ፍቃደኛ ሆኑ

የሲዳማ ቡናው ግብ ጠባቂ ታገደ

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article መድን ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል
Next Article ሦስቱም ናይጄሪያዊያን ንግድ ባንክን ለቀዋል

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰባዊ ሩጫ ግንቦት ላይ ይካሄዳል ተባለ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 2 years ago
የ10ኛው ሳምንት ቀዳሚ የአዲስ አበባ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
“የኔንም የቤተሰቤን ክብር የሚነኩ አስተዳደጋቸውን በራሳቸው ሚዲያ የሚያሳዩ ከተቀጠርኩበት ጊዜ ጀምሮ በአላማ የሚያጠቁኝ ጋዜጠኞች አሉ” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ /የዋሊያዎቹ አለቃ /
ፈረሰኞቹ እንግሊዛዊ አሰልጣኝ ቀጠሩ
ወዳጅዎና ተነባቢዋ ሃትሪክ…. ጠዋትዎን ታሳምራለች….
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?