By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቢንያም ፍቅሬ የ31 ጊዜ ሻምፒዮኖቹን ተቀላቅሏል
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ቢንያም ፍቅሬ የ31 ጊዜ ሻምፒዮኖቹን ተቀላቅሏል

Habtamu Mitku
Habtamu Mitku 1 year ago
Share
SHARE

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተለይም ባለፉት ሁለት አመታት በወላይታ ድቻ አስደናቂ እንቅስቃሴን ማሳየት የቻለው ቢንያም ፍቅሬ ቅዱስ ጊዮርጊስን መቀላቀሉ ተረጋግጧል።

ተጫዋቹ በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ለሚሰለጥነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለሁለት ዓመታት ለመጫወት መስማማቱን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ቢንያም በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ ለሚሳተፈው እስማኤልያ ለመፈረም ከቡድኑ ጋር የሙከራ ጊዜ አሳልፎ የነበረ ቢሆንም መዳረሻው የ31 ጊዜ ሻምፒዮኑ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆኗል።

ተጫዋቹ ባሳለፍነው የውድድር ዘመን ለወላይታ ድቻ በ22 የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 8 ግቦችን ያስቆጠረ ሲሆን ባሳየው ጥሩ እንቅስቃሴም ለብሔራዊ ቡድን የመጫወት ዕድል ማግኘቱ ይታወቃል።

- ማሰታውቂያ -

ተስፈኛው ተጫዋች በውድድር ዓመቱ በአማካይ በጨዋታ 1.17 ግቦችን እያስቆጠረ ለሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ አማራጩን እንደሚያሰፋ ይጠበቃል።

ቅዱስ ጊዮርጊስ በክረምቱ የዝውውር መስኮት በአጥቂ ቦታ ላይ አብዱ ሳሚዮ እና መሀመድ ኮኔን ማስፈረሙም የሚታወስ ነው።

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Habtamu Mitku
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article አብዛኞቹ የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች አሁንም ደመወዝ እየከፈሉ አይደለም” አቶ ክፍሌ ሰይፈ / የፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ”/
Next Article የአ/አ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ :- በከተማው እግርኳስ ፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የፍትህና የኦዲት ኮሚቴዎች አያስፈልጉም ማለቱ ከፍተኛ ቁጣ ቀሰቀሰ።

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
Uncategorized

​በሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ድል ሲቀናውመከላከያ  አቻ ተለያይቷል

hatricksport team By hatricksport team 9 years ago
ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የኣፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ እንዲመራ ተመረጠ
የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/
LIVE | የ ዲኤስቲቪ እና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር ስምምነት !
ሪፖርት / ወልዲያ ከተማ ወራጅ ቀጠናውን ለአርባምንጭ ከተማ ያስረከበበትን ውጤት አስመዘገበ፡፡
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?