By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቢኒያም በላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ተለያይቷል ! በቀጣይስ ወዴት ሊያመራ ይችላል … ?
Share
Notification Show More
Latest News
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ
ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች
የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች የዲሲፕሊን ውሳኔዎች
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስ

ቢኒያም በላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ተለያይቷል ! በቀጣይስ ወዴት ሊያመራ ይችላል … ?

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

ያለፉትን ሁለት ያክል አመታት በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ የነበረዉ እና ከክለቡ ጋር የሊጉን ዋንጫ ማሳካት ችሎ የነበረዉ ቢኒያም በላይ በመጨረሻም ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል።

በ2009 መጨረሻ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በመልቀቅ ወደ ጀርመን አምርቶ የሙከራ ጊዜን ማሳለፍ ችሎ የነበረዉ እና ወደ አልባኒያዊው ክለብ ስከንደርቡ በማምራት ከክለቡ ጋር የሊጉን የዋንጫ ክብር ማሳካት ችሎ የነበረዉ ፤ በመቀጠል ወደ ስዊዲን በማቅናት ለስሪያንስካ እና ኡሚያ ክለቦች ተጫዉቶ ወደ ሀገር ቤት በመመለስ ለሲዳማ ቡና ፣ መቻል እና ያለፉትን ሁለት ያክል አመታት ደግሞ በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ ማድረግ የቻለዉ የመስመር ተጫዋቹ ቢኒያም በላይ በመጨረሻም ከክለቡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር መለያየቱን አስታውቋል።

በይፋ ከክለቡ ጋር መለያየቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ያሰፈረዉ ቢኒያም በቀጣይ ቀናት ቀጣይ ማረፊያዉ ይታወቃል ተብሎ ሲጠበቅ ፤ ፋሲል ከነማ እና የቀድሞ ክለቦቹ መቻል እንዲሁም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተጫዋቹን ፊርማ ለማግኘት ንግግር ላይ መሆናቸዉም ታውቋል።

- ማሰታውቂያ -

You Might Also Like

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

አርባምንጭ ከተማ ጋናዊ አጥቂ አስፈረመ

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ዉል አድሷል
Next Article መቻል በርከት ያሉ ልምድ ያላቸዉን ተጫዋቾች ወደ ስብስቡ መቀላቀል ችሏል !!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

አሰልጣኝ ዘማርያም ወ/ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ለማሰልጠን ተስማማ

ዮሴፍ ከፈለኝ By ዮሴፍ ከፈለኝ 5 years ago
ኢትዮጵያ ቡና በአማካይ ተጫዋቹ ክሪዚስቶም ንታንቢን ጉዳት ሀሰተኛነት በማረጋገጡ ውሳኔውን አስተላለፈ፡፡
የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰቦች 8 ኪ.ሜ ሩጫ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡
ሀትሪክ ስፖርት በነገው እትሟ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ በነገ እትሟ የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎችን ይዛሎት ከተፍ ትላለች፡፡
የጨዋታ ዘገባ | ወላይታ ድቻ ነጥቡን ዘጠኝ ማድረስ የቻለበት ድል አግኝቷል
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?