መነሻ ገጽ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዱስ ጊዮርጊስ በቢጂአይ ኢትዮጵያ ስፖንሰር ሊደረግ ነው
ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በቢጂአይ ኢትዮጵያ ስፖንሰር ሊደረግ ነው

አጋራ
አጋራ

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቀድሞው አጋሩ ጋር በድጋሚ ለመጣመር ውይይት አድርጓል።

አንጋፋውን የቅዱስ ጊዮርጊስን ክለብ ከገጠመው የፋይናንስ እና የአስተዳደር ችግር ለመቅረፍ ይረዳ ዘንድ በቅርቡ የተመረጠው ጊዜያዊ የሽግግር ኮሚቴ የቀድሞው የክለቡ ታሪካዊ ስፖንሰር አድራጊ የሆነውን ቢ ጂ አይ ኢትዮጵያን በድጋሚ ለመመለስ ጥረቶች ተደርገው ተገባደዋል።

ከተቋሙ ጋር ከዚህ በፊት ያለውን የአጋርነት ውል ለማስቀጠል በትናንትናው እለት ከቢ ጂ አይ ኢትዮጵያ የስራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት መደረጉ የተነገረ ሲሆን በመጨረሻም አጋርነታቸውን ለማስቀጠል ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት የቢጂአይ ሀላፊዎች የገለፁ ሲሆን በቀጣይም ስምምነቶችን ለመፈፀም ከስምምነት መደረሱን ክለቡ አሳውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...