መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ከነቀምት የተገኘው በስፔን እየተጫወተ የሚገኘው ፍሮምሳ ማቲዮ ማነው ?
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ከነቀምት የተገኘው በስፔን እየተጫወተ የሚገኘው ፍሮምሳ ማቲዮ ማነው ?

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ውስጥ ተወልዶ በስፔን የሴጎንዳ ዲቪዚዮን በመጫወት ላይ የሚገኘው የመሐል ተከላካይ።

ከኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦች የተገኘው እና በኦሮሚያ ክልል ነቀምት ከተማ የተወለደው የመሐል ተከላካዩ ፍሮምሳ ማቲዮ ካታላ ይባላል። 24 አመቱ ላይ የሚገኘው እና ዕድሜው አስርን ሳይደርስ ወደ ስፔን ያመራው ይህ ተከላካዩ እግር ኳስን የጀመረው በዛው በስፔን ኬልሚ በተባለ ከ19 አመት በታች ቡድን ሲሆን በመቀጠልም ሁካም ሙርሺያ ኤፍ ሲ ካርቴገና ፣ ፑልፒሊኖ እና አንቶኒያቶ ተብለው ለሚጠሩ በስፔን የታችኛው ዲቪዚዮን ለሚገኙ ክለቦች በመጫወት አሳልፏል።

በአሁኑ ሰዓት በስፔን ሴጉንዳ ዲቪዚዮን ሎርካ ዲፓርቲቮ እየተጫወተ የሚገኘው አንድ ሜትር ከሰማንያ ሴንቲ ሜትር የሚረዝመው ይህ ተጫዋች ተወልዶ ላደገባት ኢትዮጵያ መጫወትን እጅግ አጥብቆ ይመኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...