ከደቂቃዎች በፊት ከሲዳማ ቡና ውስጥ አዋቂ በተገኘ መረጃ ከኢትዮዽያ ቡና ጋር የልቀቁኝ ደብዳቤ አስገብቶ የተለያየው ምንተስኖት/ አፍሪካ/ ለሲዳማ ቡና ለ2 አመት ለመጫወት ተስማምቷል።
አልጣኝ ገብረ መድህን ሃይሌ የሲዳማ ቡና ስኳዱን እያጠናከረ ሲሆን በ2014 የሊጉን ዋንጫ ለመውሰድ የሚያስችል አቅም እያጠናከረ መሄዱን የሚያሳይሸሆኗል። አፍሪካ ሲዳማ ቡናን የተቀላቀለ 7ኛው ተጨዋች ሆኗል።
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ