አማካዩ ቀሪ ውል እየቀረው ሲዳማ ቡናን ለቋል።
ሁለት ወሳኝ ዝውውሮችን የፈፀመው የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹው ሲዳማ ቡና ባለፈው የውድድር ዘመን ክለቡን ከተቀላቀለው አማካዩ አበባየው ሀጂሶ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። ከወላይታ ድቻ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኋላ አራት አመታትን በዋናው ቡድን ያሳለፈው አማካዩ ሲዳማ ቡናን ቤት አንድ አመት ከስድስት ወራቶችን ካሳለፈ በኋላ በግል ከገጠመው ጉዳይ መነሻነት ክለቡን መልቀቁ ታውቋል።
ከቀናቶች በፊት በነበረኝ ዘገባ ሲዳማ ቡና አጥቂው ተመስገን መንገሻን በውሰት ለወልዋሎ መስጠቱ ይታወሳል።
አስተያየት ይስጡ