መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሱራፌል ዳኛቸው በይፋ የሊጉ መሪን ተቀላቀለ
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሱራፌል ዳኛቸው በይፋ የሊጉ መሪን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

ወደ ቀደመ ክለቡ ሊያመራ ከጫፍ ደርሶ የነበረው አማካይ በመጨረሻም የሊጉን መሪ ምርጫው አድርጓል።

ከአሜሪካው ሎዶን ዩናይትድ መልስ የቀድሞው ክለቡን ፋሲል ከነማን ለመቀላቀል ከክለቡ አመራሮች ጋር ንግግር ማድረግ ጀምሮ የነበረው አማካዩ ሱራፌል ዳኛቸው የክለቡ የበላይ አካላት ከክፍያ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ባነሱት ጉዳይ ተጫዋቹ ወደ ክለቡ ማምራት ሳይችል ቀርቷል።

በመሐል የአማካዩ ፈላጊ ሆኖ ብቅ ያለው ተጫዋቹ በመጨረሻም ለሲዳማ ቡና ፈርሟል። ተጫዋቹ ተጥሎበት የነበረውን ዕግድም ተግባራዊ አድርጓል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ፉአድ ኢብራሂም (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ...