መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና አቤል ያለው በይፋ የሲዳማ ቡና ተጫዋች ሆነ
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

አቤል ያለው በይፋ የሲዳማ ቡና ተጫዋች ሆነ

አጋራ
አጋራ

ሀትሪክ ስፖርት ከቀናቶች በፊት ፈጣኑ አጥቂ ሲዳማ ቡናን እንደሚቀላቀል ነግራችሁ የነበረችው መረጃ ዛሬ በይፋ ተረጋግጧል።

ከአቃቂ ቃሊቲ እግርኳስን ጀምሮ በሐረር ሲቲ ፣ ደደቢት ፣ ፋሲል ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ከተጫወተ በኋላ ወደ ግብፅ በማምራት ዜድ በተባለ ክለብ አንድ አመት ከስድስት ወራት ቆይታን አድርጎ በድጋሚ ወደ ሀገር በመምጣት ለመቻል ከፈረመ በኋላ በመጨረሻም ግን ወደ ግብፅ ከማምራቱ በፊት የሊጉን ዋንጫ ወዳነሳበት ቅዱስ ጊዮርጊስ በቅፅበት በመመለስ ያለፉትን ወራት በክለቡ እየተጫወተ የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ዝርዝር ውስጥ በ8 ጎሎች መቀመጥም ችሏል።

በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ውል ቢኖረውም ከቀናት በፊት ይፋ እንዳደረኩላችሁ አጥቂው ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በመለያየት ወደ ሲዳማ ያመራል ብለናችሁ የነበረ ሲሆን በከፍተኛ የገንዘብ ክፍያም በይፋ የሊጉን መሪ ተቀላቅል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

1. ፉአድ ኢብራሂም (ኢትዮጵያ ቡና) : ከታች በተጠቀሱት 5 ጨዋታዎች የቢጫ ማስጠንቅቂያ...