By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ዓለም-አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድቤት የሲዳማ ቡና ጥያቄን ውድቅ አድርጓል!!
Share
Notification Show More
Latest News
ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዜናዎች የኢትዮጵያ እግርኳስ ዳኞች ማህበር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ኢትዮጵያ ቡና ዜናዎች
አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች አርባምንጭ ከተማ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
ዜናዎችሲዳማ ቡናሰበር ዜና

ዓለም-አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድቤት የሲዳማ ቡና ጥያቄን ውድቅ አድርጓል!!

Fitsum Nigusse
Fitsum Nigusse 7 months ago
Share
SHARE
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ በክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ባደረገው ምርመራ የፋይናንስ መመሪያውን ተላልፈው የተገኙ ክለቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ መወሰኑ፤ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴም ጉዳዩን ከተመለከተ በኋላ ውሳኔው እንዲፀና ማድረጉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ ቅጣቱ ከተጣለባቸው አራት ክለቦች ውስጥ ሲዳማ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ እና መቻል ስፖርት ክለብ ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት በመውሰድ እና ከዓለም ዓቀፍ ስፖርታዊ አሰራር ውጪ እንዲታይ በማድረግ “የተጫዋቾችን ዕግድ አስነስተናል” በሚል የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታን ጨምሮ በተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ከፌዴሬሽኑ ፈቃድ ውጪ ተጫዋቾቹን ሲጠቀሙ እንደቆዩ ይታወቃል።
የፊፋን ስፖርታዊ ኮንቬንሽን በመጣስ ጉዳዩን ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት የወሰዱ ክለቦቹ ምዝገባ በፊፋ እንዲታገድ የተጀመረውን ሂደት ተከትሎም ክለቦቹ የፍርድ ቤት ሂደቱን ያቋረጡ ሲሆን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክለቦቹ ያልተገቡ ተጫዋቾችን ባሰለፉባቸው ጨዋታዎች በሙሉ በፎርፌ ተሸናፊ እንዲሆኑ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ጉዳዩን ወደ ዓለምአቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድቤት (CAS) በመውሰድ ይግባኝ የጠየቀ ሲሆን የይግባኝ ሂደቱም በቁጥር “CAS 2025/A/11595 Sidama Bunna Football Club Vs Ethiopian Football Federation” ተመዝግቦ እየታየ ቆይቷል።
ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የክስ ሂደቱ በሚታይበት ወቅት የፌዴሬሽኑ ውሳኔ በጊዜያዊነት እንዲታገድ ያቀረበውን ጥያቄ የዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (CAS) የይግባኝ ግልግል ክፍል ተመልክቶ በምክትል ፕሬዘዳንቱ አማካኝነት በወጣ ደብዳቤ ጥያቄውን ውድቅ እንዳደረገ አሳውቋል።
በመጨረሻም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሲዳማ ቡና ስፖርታዊ ግጭቶች የሚፈቱበትን የፊፋ እና የዓለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ መመሪያዎች በመከተል ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፉ የስፖርት ገላጋይ ፍርድ ቤት (CAS) መላኩ የሚበረታታ ትክክለኛ አሰራር መሆኑን ይገልፃል።
©️EFF

You Might Also Like

ኢትዮጵያ ቡና የፋይናስ ችግር እንገጠመው ተገለፀ

“ኢትዮዽያ ቡናን ብትነኩ ከመቃብሬ ተነስቼ አጠፉቹሀለው” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ኢንተርናሽናል አርቢትር ማኑኤ ወ/ጻዲቅ ከአዳማ ተሰናበተ

በረከት አማረ ወደ ቀደመ ክለቡ ሊመለስ ይችላል ?

አርባምንጭ ከተማ ሴኔጋላዊ አማካይ አስፈረመ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
Previous Article ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ተጠባቂውን ጨዋታ በቫር ዳኝነት ይመራል
Next Article የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር 7ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አረገ

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
ዜናዎችሀዋሳ ከተማ

የኢፌድሪ ስፖርት ኮሚሽን በፕሪምየርሊጉ ጥሩ ስፖርታዊ ጭዋነት ላሳየው ክለብ የምስክር ወረቀት ሸልሟል።

hatricksport team By hatricksport team 6 years ago
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ስርቪስ መኪና የመገልበጥ አደጋ ደረሰበት
በኢትየጵያ ፕሪምየር ሊግ ደደቢት የመጀመሪያ ድሉን ማስመዝገብ ችሏል።
የ2010 ኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በቀጥታ /LIVESCORE/ ይከታተሉ
ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ ባህርዳር ከተማ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?