መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ጌታነህ ከበደ /ሰበሮም/ ከሰበታ ከተማ ጋር ተስማማ…
ሰበታ ከተማቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ጌታነህ ከበደ /ሰበሮም/ ከሰበታ ከተማ ጋር ተስማማ…

አጋራ
አጋራ

..የሰበሮምና ሞውሪንሆ ጥምረት….

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የአንድ አመት ውል ቢኖረውም ክለቡ ብሩን መልሶ እንዲለቅ የወሰነበት ጌታነህ ከበደ ከሰበታ ከተማ ጋር ተስማምቷል።

ከታማኝ ምንጭ በተገኘ መረጃ ጌታነህ ከበደ ሲዲማ ቡና ጋር ቢደራደርም ባለመስማማቱና ሰበታ ከተማዎች ጋር ያደረገው ውይይት በመግባባት መጠናቀቁ ተጨዋቹን በደቡብ ፖሊስ የመጀመሪያ አሰልጣኙ ዘላለም ሽፈራው /ሞውሪንሆ/ ስር የመሰልጠን እድል እንዲያገኝ ረድቶታል።

ባለፈው ሳምንት ሀዋሳ ላይ ከሰበታ ከተማዎች ጋር ልምምድ መስራቱ ለድርድሩ በር መክፈቱ ይነገራል። ሁለቱ ወገኖች በደመወዝና በጥቅማ ጥቅም ዙሪያ የተስማሙ ሲሆን ከፈረሰኞቹ ጋር በሚመልሰው ገንዘብ ዙሪያ የመጨረሻ ውይይት አድርጎና ክፍያውን ከፈጸመ በኋላ ሰበታዎችን ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።

ሰበታ ከተማዎች የሚጠበቅባቸውን ለማድረግ ቁርጠኛ አቋም መያዛቸው ታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...