መነሻ ገጽ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በ11 ፌዴሬሽኖች ተከሰሰ
ኦሎምፒክ ኮሚቴዜናዎች

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ በ11 ፌዴሬሽኖች ተከሰሰ

አጋራ
አጋራ

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አባል የሆኑ 11 ፌዴሬሽኖች የኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ዶክተር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ ህገወጥ አሰራርና የኦሎምፒክ ቻርተርን የጣሰ የምርጫ ሂደትን በመቃወም ለአለም አቀፉ የኦሎምፒክ ኮሚቴ ክስ አቀረቡ።

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ምክትል ዋና ጸሃፊ አቶ ገዛኸኝ ወልዴ የምርጫ መመዘኛውን የተቃወመው አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ብቻ ነው ቢሉም ለአለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ቶማስ ባህ በተጻፈው ደብዳቤ የኦሎምፒክ ኮሚቴውን አምባገነናዊ አሰራርና የህግ ጥሰትን በመቃወም 11 ፌዴሬሽኖች ክሱን ማቅረባቸው ታውቋል።
በቀጣይ የአለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የሚሰጠው ውሳኔ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...