በዘንድሮ የውድድር ዘመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደግ የቻሉ ነጌሌ አርሲዎች ሮቦት ሰለሎን ለማቆየት ተስማሙ
ሮቦት በወላይታ ድቻ ሀ-17 ዓመት መጫወት የቻለ ሲሆን በ ሶዶ ከተማ እንዲሁም ስልጤ ወራቤ ጅማ አባ ቡና እና ነቀምት ከተማ ተጫውቶ አሳልፋል
ሮቦት በ ነጌሌ አርሲ ቤት ለ አንድ ዓመት ለመቆየት ተስማማቷል ።

በዘንድሮ የውድድር ዘመን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን በመሆን ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደግ የቻሉ ነጌሌ አርሲዎች ሮቦት ሰለሎን ለማቆየት ተስማሙ
ሮቦት በወላይታ ድቻ ሀ-17 ዓመት መጫወት የቻለ ሲሆን በ ሶዶ ከተማ እንዲሁም ስልጤ ወራቤ ጅማ አባ ቡና እና ነቀምት ከተማ ተጫውቶ አሳልፋል
ሮቦት በ ነጌሌ አርሲ ቤት ለ አንድ ዓመት ለመቆየት ተስማማቷል ።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
