መነሻ ገጽ ዋልያዎቹ ፌዴሬሽኑ የአሰልጣኝ ውበቱ አባተን ሹመት እየገለጸ ነው
ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ፌዴሬሽኑ የአሰልጣኝ ውበቱ አባተን ሹመት እየገለጸ ነው

አጋራ
አጋራ

 

” ባለፉት 2 አመታት በፊፋ የሀገራት የደረጃ ሰንጠረዥ የነበረን ደረጃ ከ151ኛ ወደ 146ኛ ከፍ ያልንበት ነው”
ፕሬዝዳንቱ ኢሳያስ ጅራ

ለቴክኒክ ኮሚቴ ስራ ሰጠን እንጂ ወስኑ አላልንም
ስለ አሰልጣኝ አብርሃም ቴክኒክ ኮሚቴ ያቀረበው
9 ምክረ ሃሳብ….
..በኮቪድ ምክንያት በመቋረጡ…
..አሸንፎ በመሸለሙ….
..ምንም ማስጠንቀቂያ ያልተሰጠው…
..ከተጨዋቾቹ ጋር መልካም ግንኙነት ስላለው…የሚል ይገኝበታል.. እነኚህ አስተዳደራዊ ጉዳዮች ናቸው..

አሰልጣኝ አብርሃም ከ17 ነጥብ ማግኘት ካለበት 51 ነጥብ ያሳካው 20 ነጥብ ነው ሁለቴ ገምግመን እንዲያስተካክል ነግረነዋል… .ሳናሰናብት ኮንትራቱ ግን በመጠናቀቁ የተሰናበተ በመሆኑ ማውራት አልፈልግም….

የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ኮንትራቱ መስከረም 15/2013 እስከ መስከረም 14/2015 ድረስ ይዘልቃል…
በዋናነት ዋሊያዎቹን ለአፍሪካ ዋንጫ እንዲያሳልፍ
ለአለም ዋንጫ ማጣርያ የመጨረሻ 10 ሀገራት
እንዲያደርስ…… በኮንትራቱ ያልተጣራ 224 ሺ ብር የተጣራ 125 ሺብር ደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች እንዲከበር ተስማምተናል፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...