መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ታዳጊውን አጥቂ በጥቂቱ ላስተዋውቃችሁ
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ታዳጊውን አጥቂ በጥቂቱ ላስተዋውቃችሁ

አጋራ
አጋራ

በሆላንድ የሚገኘው ታዳጊው የፊት መስመር ተጫዋች ሳሙኤል ኮሮማ።

የኢትዮጵያዊያን የዘር ሀረግን የተላበሰ ገና ወደ 17ኛ ዕድሜው እየተጠጋ ያለው ጥሩ ተስፋ የሚጣልበት አጥቂ ነው። በአውሮፓዊቷ ሀገር ሆላንድም “ኢትዮጵያዊው ቡካዮ ሳካ” የሚል ቅፅል ስም ሁሉ ተሰጥቶት ይገኛል። በአሁኑ ሰዓትም በሆላንዱ ኤርነስቴ ዲቪዚዬ ሊግ ላይ 14ኛ ደረጃ ላይ ለተቀመጠው ኤፍ ሲ ኢም መን ለተሰኘው ታዋቂው የሀገሪቱ ክለብ ውስጥ ይገኛል። ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ፊት የማገልገል ተስፋ አለኝ የሚለውን አጥቂው ወጣቱ አጥቂ ሳሙኤል ኮሮማ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሲዳማ ቡና ቡድን መሪ ታገደ

በዮሴፍ ከፈለኝ የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የቡድን መሪው የቀድሞው ዳኛ ዕግድ...

ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

27ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አብዱላጢፍ ባምባ (መቐለ 70 እንደርታ) : ክለቡ ከ ወልዋሎ አዲግራት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...