መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ በአሜሪካ የሚጫወተው የመሐል ተከላካዩ ፍራንሲስ ቦላንዴ
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

በአሜሪካ የሚጫወተው የመሐል ተከላካዩ ፍራንሲስ ቦላንዴ

አጋራ
አጋራ

የዋልያዎቹን መለያ መልበስን ስለሚፈልገው አራተኛው ተጫዋች እንንገራችሁ።

አራተኛው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መጫወትን የሚፈለገው ደግሞ የመሐል ተከላካዩ ፍራንሲስ ቦላንዴ ነው። ከአውስትራሊያ ምድር የተገኘው እና በእናቱ የኢትዮጵያ ደም ያረፈበት ይህ አንድ ሜትር ከሰማንያ አምስት የሚረዝመው የመሐል ተከላካዩ እግር ኳስን በዛው አውስትራሊያ ሩፕታል ፣ ሊዮቤንዶርፍ እና ሆርን በተባሉ ወጣት ቡድኖች ውስጥ መጫወት ከቻለ በኋላ በመቀጥል በዛው በሀገሪቷ ለሚገኙት ኤስ ቪ ሆርን ፤ ማወር ወርክ ፣ ኤስ ሲ ኒውስ ዴል እና ማርቸስ ፊልድ ግልጋሎት በመስጠት ጥሩ ቆይታን አድርጎ በመቀጠል ወደ አሜሪካን በማምራትም አሽቬሊ ሲቲ እንዲሁም በአሁኑ ሰዓት በዩኒቨርሲቲ በሚተዳደረው ኬይስ ሰር ተብሎ ለሚጠራ ቡድን እየተጫወተ ይገኛል።

ይህም ተጫዋች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ለማገልገል ዝግጁ ስለ መሆኑ ይገልፃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

የሲዳማ ቡና ቡድን መሪ ታገደ

በዮሴፍ ከፈለኝ የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና የቡድን መሪው የቀድሞው ዳኛ ዕግድ...

ዜናዎችየዲሲፕሊን ውሳኔዎች

27ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አብዱላጢፍ ባምባ (መቐለ 70 እንደርታ) : ክለቡ ከ ወልዋሎ አዲግራት...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ሲያጠናክር ኤሌክትሪክ እና አፄዎቹም አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ሲዳማ ቡና ፣ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ እና ፋሲል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...